የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት
የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት
የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ
ወቅታዊ ዜናዎች
የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ ዕለታዊ ኘሮግራሞች ሚያዚያ 1,2018 ዓ.ም
የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ ዕለታዊ ኘሮግራሞች ሚያዚያ 1,2018 ዓ.ም #Prosperity
የኢትዮጵያ ማንሰራራት በዓለም ባንክ አንደበት
ባለፉት ስምንት የለውጥ ዓመታት ኢትዮጵያ እያከናወነችው ያለችው ሁለንተናዊ የኢኮኖሚ ሪፎርም በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት ዘንድ ከፍተኛ አድናቆትና ዕውቅናን እያገኘ ይገኛል። በተለይም የመንግሥት የልማት ድርጅቶችን መልሶ የማደራጀትና የማዘመን ሂደት፣ አገሪቱ ካጋጠሟት ውስብስብ የኢኮኖሚ ፈተናዎች ወጥታ [...]
የፓርቲው የምርጫ የአሰራር ሥርዓት መመሪያ ተፈፃሚነት በየደረጃው በሚገኙ የኮሚሽን መዋቅሮች ክትትል ተጠናክሮ መቀጠል አለበት-ደስታ ተስፋው (ዶ/ር) የኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር
የብልጽግና የኢንስፔክሽንና የሥነ-ምግባር ኮሚሽን በፓርቲው የምርጫ የአሰራር ስርዓት መመሪያ በተሰጠው ተግባራትና ኃላፊነት መሠረት የመመሪያውን አፈጻጸም ሂደት በ11 ክልሎችና በሁለቱ ከተማ አስተዳደር ባለፉት አሥር ቀናት ሲያካሂድ የነበረውን የኢንስፔክሽን ግኝቶች ሪፖርት ግምገማ አካሂዷል፡፡ [...]
አራት የፖለቲካ ፓርቲዎች ፌደራሊዝም ላይ ያደረጉትን ክርክር በኢትዮጵያ የቴሌቭዥን እና በኢቢሲ ዶትስትሪም የማህበራዊ ገጾች ምሽቱ 2:30 ይጠብቁ
አራት የፖለቲካ ፓርቲዎች ፌደራሊዝም ላይ ያደረጉትን ክርክር በኢትዮጵያ የቴሌቭዥን እና በኢቢሲ ዶትስትሪም የማህበራዊ ገጾች ምሽቱ 2:30 ይጠብቁ። #Prosperity
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ጠዋት በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ሌ/ጄኔራል ታደሰ ወረደ አመታዊ የአፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦላቸው በውጤቶቹ ላይ ግምገማ እና ውይይት ተደርጓል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ጠዋት በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ሌ/ጄኔራል ታደሰ ወረደ አመታዊ የአፈፃፀም ሪፖርት ቀርቦላቸው በውጤቶቹ ላይ ግምገማ እና ውይይት ተደርጓል። #PMOEthiopia
በአፋር ክልል የለውጡን 8ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ
በአፋር ክልል አዉሲ ረሱ ዞን የአይሳኢታ እና ዱብቲ ከተማ ነዋሪዎች፣ ሀገራችንን ወደ መረጋጋት ያሸጋገረውን የለውጥ ጉዞ 8ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ የድጋፍ ሰልፍ አካሂደዋል። በድጋፍ ሰልፉ ላይ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች የተሳተፉ ሲሆን መንግሥት ላከናወናቸው የለውጥ ተግባራት ያላቸውን አጋርነት [...]
ኢትዮጵያ ከኳታር ጋር ለሕዝቦች የጋራ ተጠቃሚነት በቁርጠኝነት መስራቷን ትቀጥላለች - አቶ አደም ፋራህ
ኢትዮጵያ ከኳታር ጋር ለሕዝቦች የጋራ ተጠቃሚነትና ለቀጣናዊ መረጋጋት በቁርጠኝነት መስራቷን ትቀጥላለች ሲሉ የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለፁ፡፡ አቶ አደም በኢትዮጵያ የኳታር አምባሳደር ሰአድ ሙባረክ አል-ናይሚ ጋር በጽሕፈት ቤታቸው ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በሁለቱ ሀገራት መካከል [...]
መጋቢት 24 ኢትዮጵያን ወደ ከፍታ ለማሸጋገር የለውጥ ንጋት የፈነጠቀበት ታላቅ ዕለት ነው - ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ
መጋቢት 24 ኢትዮጵያን ወደ ከፍታ ለማሸጋገር የለውጥ ንጋት የፈነጠቀበት ታላቅ ዕለት ነው ሲሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ተናገሩ። በለውጡ የተገኙ ድሎችና ስኬቶችን ለማስቀጠል ያለመ ታላቅ የድጋፍ ሰልፍ በሐረር ከተማ ተካሂዷል። በዚሁ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ላይ [...]
ምርጫ እና ምክክር የዘላቂ ሰላም፣ ህብረብሔራዊ አንድነት እና ሁለንተናዊ ብልፅግና ራዕያችን የምናሳካበት መንትያ መንገዶች ናቸው- ሳምንታዊ መልዕክት
ከሁሉም ቀድማ በዓለም ሥልጣኔ የመገለጥ ከፍታ የነበራት ሀገራችን ኢትዮጵያ በድህነትና ኋላቀርነት ስሟ መነሳቱ ሊያበቃ ይገባል የሚል ቁጭት የሰነቀዉን የለውጥ መንግሥት እስካሁን አያሌ የሪፎርም ሥራዎች በመሥራት ዝላይ እና ተስተካካይነት የፈጠሩ ሰፋፊ ውጤቶች አስመዝግቧል፡፡ ከነዚህ ሪፎርሞች መካከል [...]
መጣጥፎች
የብልፅግና አዲሱ መንገድ፡ የመደመር ርዕዮት
ኢትዮጵያ፥ የፖለቲካ ጉዟችን ረጅም ታሪክ ውስጥ የሌሎችን ሀገራት ርዕዮተ ዓለም በመቅዳትና ያንኑ ገቢራዊ ለማድረግ ብዙ ጊዜዋን አሳልፋለች። ከሌሎች ሀገራት የተቀዳውን ርዕዮት ለማስከበር ስንል ያገኘነው ውጤት ድህነት፣ ቂምና ቁርሾ፣ መፈራረስ፣ መካረር፣ ጽንፈኝነት እና ውድ የሕይወት መስዋዕትነት መክፈል [...]
"በወንድማማችነት እሴት ላይ የቆመ ህብረ ብሔራዊ አንድነት መገንባት "
በኢትዮጵያ የወንድማማችነት እሴትን ለማጎልበት ፓርቲያችን የመደመር መንገድን ይከተላል፡፡ ፓርቲያችን ብልፅግና የመደመር እሳቤዎችን አንድ በአንድ እየተገበሩ በመሄድም የወንድማማችነት መንፈስን ከተኛበት የሚቀሰቅስ ፓርቲ ነው። "የብሔሮችን ጥያቄ ያከበደው የወንድማማችነት መቅለል ነው"ብሎ የሚያምነው ፓርቲያችን [...]
ከብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ
የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከሚያዝያ 17 እስከ 18/ 2017 ዓም መደበኛ ስብሰባውን በአዲስ አበባ አካሂዷል፡፡ በዚህ ስብሰባም የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊና ዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች በዝርዝር ተመልክቷል፡፡ ኢትዮጵያ በ2018 ከተስፋ ወደሚጨበጥ ብርሃን ለመሻገር፤ በ2023 የአፍሪካ [...]