በ2010 ዓ.ም የነበረውን ሀገራዊ ለውጥ ተከትሎ የኢትዮጵያ የነገ ጉዞ ፍኖተ-ካርታ ሆኖ የተወለደውና በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የተጻፈው የ«መደመር» መጽሐፍ፣ ኦፊሴላዊ የቻይንኛ ቋንቋ ትርጉም ሥራው በመጠናቀቅ ላይ ...
የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ አደም ፋራህ በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ የቻይና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር የሆኑት ሚስተር ቼን ሀይን በፅ/ቤታቸው ተቀብለው ያነጋገሩ ሲሆን በ7ኛው ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ ፓርቲያችን ...
ሳምንታዊ መልዕክት ኢትዮጵያ ታከናውናለች፡ ማከናወኗም ለዓለም ታበስራለች! ሀገራችን ለበርካታ ዓመታት ስለ ግዙፍ አቅሟ ስትናገር ቆይታለች፤ ዛሬ ግን ይህን አቅም ወደ ተጨባጭ ውጤት የመቀየር አቅሟን በተግባር ...
እጅግ የተከበራችሁ ውድ ኢትዮጵያዊያን፣ የተከበራችሁ የፖለቲካ ማኅበረሰብ አባላትና የምርጫው ባለድርሻ አካላት፤ ዛሬ ኢትዮጵያውያን ዴሞክራሲን በተግባር ያሳዩበት፣ ታሪካቸውን በደማቁ የጻፉበት እና አፍሪካ ስለ ራሷ በራሷ ...