በዚህ ወቅት በመላው ሀገራችንና በዓለም ፊት የተረጋገጠ አንድ ታላቅና የማይናወጥ እውነት ተፈጥሯል፤ እሱም በታሪካዊው 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ ላይ ቀዳሚ አሸናፊ ሀገራችን ኢትዮጵያ መሆንዋ ነው፡፡ ምርጫው እንደ ከዚህ ቀደም የተለመደው ...
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሀገራዊ ግቦቹን እንዲያሳካ እና ኢትዮጵያ እንድታሸንፍ በብልጽግና ፓርቲ የተያዘው ዕቅድ እና የተከናወኑ ዐበይት ተግባራት በስኬት የተፈፀሙበት መሆኑን የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ። ...
የብልጽግና ፓርቲ ብሔራዊ የምርጫ አስተባባሪ ኮሚቴ እና ጉዳዩ የሚመለከታቸው የፓርቲው የፌደራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት የሰባተኛውን ጠቅላላ ምርጫ የፓርቲ እቅድ አፈጻጸም በጅግጅጋ ከተማ መገምገም ጀምሯል። ፓርቲው ...
ምርጫ ለኢትዮጵያ ሀገራዊ የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታዋን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ታሪካዊ ፋይዳ አለው ። 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ በሚሊዮን የሚቆጠሩ መራጮች ማልደው ተነስተው በየምርጫ ጣቢያዎቹ በመገኘት ቀጣይ እጣ ፈንታቸውን እና ...