የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት
የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት
የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ
ወቅታዊ ዜናዎች
የኢትዮጵያን ልማትና እድገት ማስቀጠል የሚችል ፓርቲ ለመምረጥ እየተመዘገብን ነዉ- የጉጂ ዞን ነዋሪዎች
በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ላይ በመሳተፍ የኢትዮጵያን ልማትና እድገት ማስቀጠል የሚችል ፓርቲ በድምፃቸው ለመምረጥ እየተመዘገቡ መሆናቸውን የጉጂ ዞን ነዋሪዎች ገለጹ። ነዋሪዎቹ ሳይዘናጉ የምርጫ ካርድ በመውሰድ ዜጋዊ ግዴታቸውን ለመወጣት መዘጋጀታቸውን የገለጹ ሲሆን፤ ድምፃቸውንም የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ [...]
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ተወያዩ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በሁለትዮሽ ግንኙነት እና በሌሎች የጋራ ጉዳዮች ላይ ውጤታማ የስልክ ውይይት ማድረጋቸውን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳስታወቁት ከፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በሁለትዮሽ ግንኙነት እና በሌሎች የጋራ [...]
Weekly Message
The public's right to sovereign power is realized only when one can vote by obtaining a voter card on time. Democracy is a system through which people directly or indirectly elect the political [...]
ሳምንታዊ መልዕክት
የሕዝብ የሥልጣን ባለቤትነት መብት የሚረጋገጠው የመራጭነትን ካርድ በጊዜው በመውሰድ መምረጥ ሲቻል ነው፤ ዴሞክራሲ ሕዝቦች ይበጀናል የሚሉትን የፖለቲካ ማህበር በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ የሚመርጡበት ሥርዓት ነው፡፡ በዴሞክራሲ ሥርዓት ውስጥ የሥልጣን ባለቤት ሕዝብ ነው፡፡ የኢፌዲሪ ሕገ-መንግሥት አንቀፅ 8 [...]
በመካከለኛዉ ምስራቅ ስላዉ ግጭትና ነዳጅ ገዝተው በሚጠቀሙ ሀገሮች ላይ ያስከተለዉ ችግር ተመለከተ…ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር)
በመካከለኛው ምሥራቅ በተፈጠረው ቀውስ የተነሣ ነዳጅ ገዝተው የሚጠቀሙ ሀገሮች እንደልብ ለማግኘት ተቸግረዋል። በመሆኑም ችግሩ ተፈትቶ ወደ መደበኛው የነዳጅ አቅርቦት ሥርዓት እስክንመለስ ድረስ ነዳጅን በቁጠባና ለመሠረታዊ ነገሮች ቅድሚያ በመስጠት መጠቀም ይኖርብናል። በመሆኑም የነዳጅ አከፋፋዮች፣ማደያዎች እና [...]
በሶማሊ ክልል አራርሶና ዋርዴር ወረዳዎች የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ እየተካሄደ ነው
በሶማሊ ክልል አራርሶና ዋርዴር ወረዳዎች የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ እየተካሄደ መሆኑን ተገልጿል። በሶማሊ ክልል ጀረር ዞን አራርሶ ወረዳ እና በዶሎ ዞን ዋርዴር ወረዳ የሚገኙ ነዋሪዎች ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ተመዝግበው የመራጮች ካርድ እየወሰዱ ነው። ነዋሪዎች በተዘጋጁ የመራጮች [...]
የመራጮች ምዝገባ በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን!
በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን የባህርዳር ዙሪያ ወረዳ ዘንዘልማ ጢስ ዓባይ ምርጫ ክልል ውስጥ ከሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች አንዱ የሆነው የሮቢት ምርጫ ጣቢያ የመራጮች ምዝገባ እየተካሄደ ነው። በቀጣናው የመራጮች ምዝገባ በማንዋል የሚካሃድ ሲሆን ከ18 ዓመት በላይ የሆነ ማንኛውም ዜጋ መታወቂያ [...]
የአዲስ አበባ ከተማ ኮሪደር ልማት ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር የማድረስ ራዕይ ማሳያ ነው
በሁሉም የሀገራችን ከተሞች በተለይ ደግሞ በአዲስ አበባ የተተገበረው የከተማ ኮሪደር ልማት ዋና ከተማዋን ወደ ዘመናዊ፣ ቀልጣፋ እና ተደራሽ ሜትሮፖሊ ለማሸጋገር የታለመ ጉልህ የከተማ ልማት ውጥን ነው። የከተማ ኮሪደር ልማቱ በትራንስፖርት፣ መሠረተ ልማት፣ መኖሪያ ቤት እና የንግድ እንቅስቃሴዎች ላይ በማተኮር [...]
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ላጡ ዜጎች የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን ጋጮ ባባና ሌሎች ወረዳዎች በተከሠተው ድንገተኛ የመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸው ላለፈ ዜጎች በስፍራው በመገኘት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት የሐዘን መግለጫ መልዕክት በጋሞ ዞን [...]
መጣጥፎች
"በወንድማማችነት እሴት ላይ የቆመ ህብረ ብሔራዊ አንድነት መገንባት "
በኢትዮጵያ የወንድማማችነት እሴትን ለማጎልበት ፓርቲያችን የመደመር መንገድን ይከተላል፡፡ ፓርቲያችን ብልፅግና የመደመር እሳቤዎችን አንድ በአንድ እየተገበሩ በመሄድም የወንድማማችነት መንፈስን ከተኛበት የሚቀሰቅስ ፓርቲ ነው። "የብሔሮችን ጥያቄ ያከበደው የወንድማማችነት መቅለል ነው"ብሎ የሚያምነው ፓርቲያችን [...]
ከብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ
የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከሚያዝያ 17 እስከ 18/ 2017 ዓም መደበኛ ስብሰባውን በአዲስ አበባ አካሂዷል፡፡ በዚህ ስብሰባም የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊና ዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች በዝርዝር ተመልክቷል፡፡ ኢትዮጵያ በ2018 ከተስፋ ወደሚጨበጥ ብርሃን ለመሻገር፤ በ2023 የአፍሪካ [...]
ሰላምን አብዝተን እንሻለን!
አንድ ሀገር ቀጣይነት ያለዉ እድገት ለማስመዝገብና የህዝቦችን የእለት ተእለት ኑሮ ለመቀየር ሰላም መሰረታዊ ነገር ነዉ። በግለሰብ ደረጃም ቢሆን ሰላም ከሌለ ወጥቶ መግባት፤ ሰርቶ መብላት፤ ወልዶ መሳም አይቻልም፡፡ ሰላም ለሰዉ ልጅ ብቻ ሳይሆን ለእንሰሳት፤ ለዱር እንሰሳት ፤ ለዕፅዋት፤ ለጋራ [...]