"ባለፉት አመታት በፓርቲው መሪነት የተመዘገቡ የልማት ስኬቶች የብልጽግናን አይቀሬነት የሚያረጋግጡ ናቸው"- የብልጽግና ፓርቲ ደጋፊዎች
የብልፅግና ፓርቲ ደጋፊዎቹ ባለፉት አመታት በፓርቲው መሪነት የተመዘገቡ የልማት ስኬቶች የብልጽግናን አይቀሬነት የሚያረጋግጡ መሆናቸውን በዛሬዉ ዕለት በተካሄደዉ የድጋፍ ሰልፍ ላይ ተናግረዋል።
በጌዴኦ ዞን ይርጋጨፌ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ ደማቅ የምርጫ ቅስቀሳና የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል።
በዞኑ በተካሄደው የብልጽግና ፓርቲ የ7ኛዉን ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ የምረጡኝ ቅስቀሳ የድጋፍ ሰልፍ የተገኙ
ተሳታፊዎች ግንቦት 24ን በጉጉት እየጠበቁ መሆናቸው ነው የገለጹት።
"ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌትሰ ሀገር" በሚል በሀገር ደረጃ የተጀመረዉ እንቅስቃሴ፤ ባለፉት አመታት በፓርቲው መሪነት የተመዘገቡ የልማት ስኬቶች የብልጽግናን አይቀሬነት የሚያረጋግጡ መሆናቸውን ገልፀዋል።
#ኢትዮጵያ_ወደ_ተምሳሌት_ሀገር
#prosperity