Prosperity Party

በጉጂ ዞን በአዶላ ዋዩ ከተማ አስተዳደር የብልጽግና ፓርቲን የምርጫ ቅስቀሳ አስመልክቶ እጅግ ደማቅ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ

ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌታዊት ሀገር!
በጉጂ ዞን በአዶላ ዋዩ ከተማ አስተዳደር የብልጽግና ፓርቲን የምርጫ ቅስቀሳ አስመልክቶ እጅግ ደማቅ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል። የጉጂ ዞን እና የአዶላ ዋዩነዋሪዎች በአንድ ድምፅ "ብልጽግን እንምረጥ" በማለት አጋርነታቸውን ገልጸዋል።
ዉሳኔያችንም እድገት ለማፋጠን፣ ሰላምን ለማረጋገጥና የጋራ ተጠቃሚነታችንን ለማስቀጠል ያለንን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው ብለዋል። የጉጂና የአዶላ ዋዩ ህዝብ የልማትና የለውጥ ኃይል ከሆነው ከብልጽግና ፓርቲ ጎን መሆኑን በድምቀት አረጋግጧል።

#prosperity

በብዛት የታዩ ዜናዎች

News Card List
Prosperity Party