በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት እና ሰባተኛውን ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ በማስመልከት በቡታጅራ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ የድጋፍ ሰልፍ ተካሔደ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት እና ሰባተኛውን ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ በማስመልከት በቡታጅራ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ የድጋፍ ሰልፍ ተካሔደ
ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት እና ሰባተኛውን ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫ በማስመልከት በቡታጅራ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ አስመልክቶ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሔደ ነው
"ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር "በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሔደ ባለው የድጋፍ ሰልፍ የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ ተካሔዷል።
በድጋፍ ሰልፉ ምርጫዬ ብልጽግና ነው፣ትላንትን ማከም ነገን መተለም፣የጸና ሰላም የተቃና ስርዓት፣ከገጠር የተሰናሰለ ከተሜነት እና ሌሎችም መፈክሮች ተስተጋብተዋል።
#Prosperity