ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አዲስ የስፖርት ፓርክ የሀገራችንን ትናንት፣ ዛሬ እና ነገን ያሰናሰለ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ፓርኩ ትናንት ኢትዮጵያን በዓለም አደባባይ ያኮሩ ጀግና አትሌቶችን ሐውልት የያዘ መሆኑን ...
ፈተናዎችን ወደ እድል በመቀየር ኢትዮጵያን በሁሉም መስክ የማጽናት እና የመስራት ስራ እየተከናወነ እንደሚገኝ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአዲስ ስፖርት ፓርክ ...
🔹በኦሎምፒክ መድረክ ለሀገራችን የወርቅ ሜዳሊያ ያስገኙ 15 አትሌቶችን የሚዘክሩ የክብር ሐውልቶች 🔹የኦሎምፒክ ደረጃውን የጠበቀ የመዋኛ ገንዳ 🔹ደረጃቸውን የጠበቁ የእግር ኳስ፣ የቅርጫት ኳስ እና የሜዳ ቴኒስ ሜዳዎች ...
በአርማወር ሐንሰን የምርምር ተቋም ቅጥር ግቢ ውስጥ የተገነባው ይህ ዘመናዊ ተቋም ከመሠረተ ልማት ግንባታ ባለፈ፤ ራሷን የቻለችና ጤናማ የሆነች ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ የሚተጋ የላቀ የዕውቀት ማዕከል ነው። የምርምር ማዕከሉ ...