በዛሬው እለት የሸበሌ ሪዞርት በይፋ ተመርቋል! ሪዞርቱ የገበታ ለትውልድ ዋነኛ ፕሮጀክት ሲሆን በ385 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ነው፡፡ በአንድ ጊዜ እስከ 400 እንግዶችን ማስተናገድ የሚችሉ ሦስት ምግብ ቤቶች፣ ልዩ ...
ሦስቱ መሪዎች በጅግጅጋ ጎዳናዎች ላይ #PMOEthiopia
የአፍሪካ ቀንድ ወንድሞቼ: እንኳን ወደ ኢትዮጵያ በደህና መጣችሁ! - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)
"በኢትዮጵያ ውስጥ የጀመርነው እድገት ምንም ዓይነት ፈተና፣ ምንም ዓይነት እንቅፋት ያፈጥነዋል እንጂ አያስቆመውም። በኢትዮጵያ ውስጥ ተረጂነት ታሪክ ይሆናል።" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)