በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ የምክር ቤቱ አባላት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ከሰጡት ማብራሪያ:-
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ የምክር ቤቱ አባላት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ከሰጡት ማብራሪያ:-
⨳ የስራ ዕድልን በሚመለከት ባለፉት 6 ወራት 2.6 ሚሊዮን ሰው ስራ አግኝቷል።
⨳ ባለፉት 6 ወራት ከ350ሺ ሰው በላይ የውጭ የስራ ዕድል ተመቻችቶላቸው እየሰሩ ነው።
⨳ ባለፉት 6 ወራት ከ20,000 ሰው በላይ ሀገር ውስጥ ሆኖ ቨርቿል ስራዎችን እንዲሰሩ ተደርጓል።
⨳ የቤት ልማት ፖሊሲ በቅርቡ ፀድቋል በዚህም 1.5 ሚሊዮን ቤቶችን ለመስራት አቅደናል።