You are currently viewing የህወሀት ጁንታ በግዳጅ ያሰለፋቸው ወጣቶች በአፋር እና በአማራ ክልል ከግንባር እየጠፉ እጅ እየሰጡ መሆናቸው ተገለፀ

የህወሀት ጁንታ በግዳጅ ያሰለፋቸው ወጣቶች በአፋር እና በአማራ ክልል ከግንባር እየጠፉ እጅ እየሰጡ መሆናቸው ተገለፀ

  • Post comments:0 Comments
የህወሀት ጁንታ በግዳጅ ያሰለፋቸው ወጣቶች በአፋር እና በአማራ ክልል ከግንባር እየጠፉ እጅ እየሰጡ መሆናቸው ተገለፀ
የህወሀት ጁንታ የትግራይን ህፃናት እና ወጣቶች ያለፍላጎታቸው ከመንገድ ላይ አሰገድዶ ወደ ጦርነት እየማገዳቸው መሆኑን እጃቸውን የሰጡት ምርኮኞች ገልፀዋል።
ወጣቶቹ ከትግራይ የተለዩ አካባቢዎች ቤተሰቦቻቸው ሳያውቁ፣ ያለፍላጎታቸው ከመንገድ ላይ ተወስው እና የ8ቀን ስልጠና ወስደው ወደ ጦርነት መግባታቸውን ገልፀዋል።
በርካታ ሌሎች ወጣቶችም እጅ ለመስጠት በየጫካው ተበታትነው ይገኛሉ ያሉት ወጣቶቹ እጃችንን ሰጥተን በጥሩ ሁኔታ እንገኛለን ማለታቸውን የአፋር ክልል መገናኛ ብዙሀን አስታውቋል።

ምላሽ ይስጡ