You are currently viewing ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከጀርመን ቻንስለር የውጭና ደህንነት ፖሊሲ አማካሪ ዶ/ር ጃን ሄከር ጋር በርሊን ላይ ተገናኝተው ተወያይተዋል

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከጀርመን ቻንስለር የውጭና ደህንነት ፖሊሲ አማካሪ ዶ/ር ጃን ሄከር ጋር በርሊን ላይ ተገናኝተው ተወያይተዋል

  • Post comments:0 Comments

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክተው ገለፃ አድርገዋል ። በዋናነት በትግራይ ክልል የተጀመረውን ህግ የማስከበር እንቅስቃሴ አስመልክቶ የመንግሥትን አቋም ግልፅ አድርገዋል።

መንግሥት በሃገሪቱ የውስጥ ጉዳይ ዙሪያ የጀመረው ህግ የማስከበር እርምጃ ወንጀለኞችን ለህግ የማቅረብ ዓላማውን አብራርተዋል። በህግ ማስከበር ሂደት ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ ድጋፍ ሰጪ አካላት ለአገልግሎት ምቹ እና ነፃ መንቀሳቀሻ ኮሪደር መመቻቸቱን ገልፀዋል። በመጨረሻም የተጀመረው ህግ የማስከበር ዘመቻ በፍጥነት እንደሚጠናቀቅ ለአማካሪው አረጋጠውላቸዋል።

ምላሽ ይስጡ