በመደመር ኢትዮጵያ ትቀጥላለች ፤ /በሚራክል እውነቱ/

ሀገር ሀገር ሆና ልታድግ የምትችለው የእያንዳንዳችን ዕውቀት፣ጉልበትና ገንዘብ ተደምሮ በምናበረክተው አስተዋፆኦ ልክ ነው ቢባል መሳሳት አይሆንም፡፡ እያንዳንዳችን በቅንጅት የምንሰራቸው በርካታ…

የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታና የብልጽግና ዕይታ /በሚራክል እውነቱ/

በጠረጴዛ ዙሪያ ሰክኖ ለችግሮች ሰላማዊ መፍትሔ ማመንጨት ከዴሞክራሲ ሥርዓት መገለጫዎች ዋናው ጉዳይ ነው፡፡ ይህ ስርዓት የብዙሃንን አስተሳሰብ የሚያራምድ እንደሆነ መረዳት አዳጋች አይሆንም፡፡…

ወጣትነት የአይበገሬነትና የአልሸነፍባይነት ምልክት ነው፤ /በሚራክል እውነቱ/

ሰው በህይዎት ዘመኑ በርካታ ነገሮችን ሰርቶ ያልፋል፡፡ ሀገርን ከማፈራረስ ጀምሮ እስከ ሀገርን በከፍታ ማማ ላይ እስከማስቀመጥ ድረስ ማለት ነው፡፡በአስተውሎ የተሞላና ምክንያታዊ የሆነ አዕምሮ…

የህግ የበላይነት መረጋገጥ ለሀገራዊ ብልጽግና /በሚራክል እውነቱ/

እኛ ኢትዮጵያዊያን “በሕግ አምላክ” ከተባልን ደንገጥ ብለን ከድርጊታችን መቆጠባችን አይቀርም፤ቆም ብለን የምንባለውን ማድመጣችን ለሕግ አክባሪነትና ለህግ ያለንን ተገዢነት አመላካች ነው፡፡…

ብልጽግና የኢትዮጵያዊነት ባህሪን የያዘ ህዝባዊ ፓርቲ /በሚራክል እውነቱ/

ኢትዮጵያ ወደ ብልጽግና የምታደርገውን ጉዞ በልጆቿ ብርታት አጠናክራ ቀጥላለች፡፡ ማንም የራሱን የፖለቲካ አጀንዳ ከአገርም ሆነ ከሕዝብ ሊያስበልጥ አይችልም፡፡ የትኛውም ሃይል ከኢትዮጵያዊነት…

በተለያዬ ቦታ ብንሆንም የተሳፈርነው በአንድ ጀልባ ነው /በሚራክል እውነቱ/

በአሁኑ ሰዓት የሰላም መሰረቶችን ለማጠንከር ከሚሰሩ ስራዎች ባሻገር የወንድማማችነት እሴት እንዲጎለብት ትኩረት ተሰጦት እየተሰራ ነው፤ብልጽግና ፓርቲ ስብራቶችን የሚጠግንና ሽንቁሮችን የሚደፍን…