You are currently viewing ዶክተር አብራሃም በላይ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳድር ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነው ተሾሙ

ዶክተር አብራሃም በላይ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳድር ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነው ተሾሙ

  • Post comments:0 Comments
ዶክተር አብራሃም በላይ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳድር ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነው ተሾሙ
የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንትም የሆኑት ዶ/ር አብራሃም የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ሆነው እየሰሩ ይገኛሉ።
ዶ∕ር አብርሃም በተለያዩ የመንግስት ሃላፊነቶች ላይም አገልግለዋል::
በሃላፊነት ካገለገሉባቸው ተቋማት ውስጥ የኢትዮጵያ ኮሚኒኬሽን ባለስልጣን፣ የኢትዮጵያ መብራት ኃይል ፣ ኢትዮ ኢንጅነሪንግ ግሩፕ የድሮ ሜቴክ ፣ ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት ፣ የአምቦ ዩንቨርስቲን በቦርድ ሰብሳቢነት ፤ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን ና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የቦርድ አባል በመሆን እየሰሩ ይገኛሉ።
በተጨማሪም የህዳሴውን ግድብ ከውድቀት በማዳን ውሰጥ ቁልፍ ሚና እንደተጫወቱ የነገርላቸዋል።

ምላሽ ይስጡ