የኮሚሽኑ መረጃዎች

ቁጥሮች ምን ያሳያሉ?

  • የፌዴራል ኮሚሽን

    • በብልጽግና ፓርቲ መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ 17(1) (ሸ) መሰረት ከተቋቋሙ የፓርቲ ተቋማ መቅሮች አንዱ ነው፡፡

  • የክልል/ከተማ ኮሚሽን

    • በፓርቲ መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ 23(5) መሰረት በ11 ክልል፣ አዲስ አበባ ከተማና ድሬደዋ አስተዳደር ውስጥ ኮሚሽኑ አደረጃጀት አሉት፡፡

  • የዞን/ከተማ ኮሚሽን

    • በፓርቲ መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ 23(5) እና 25(3) መሰረት ለክልል ተጠሪ የሆኑ 94 ዞኖችና 39 ከተሞች እንዲሁም በፌዴራል ተቋማት ዞን፣ በፓርላማ ልዩ ወረዳ እና የውጭ ጉዳይ ዞን ውስጥ ኮሚሽኑ ተደራጅቶ ይገኛል፡፡

  • የወረዳ/ልዩ ወረዳ/ከተማ ኮሚሽን

    • በፓርቲ መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ 23(5) እና 25(3) መሰረት ለዞን ተጠሪ በሆኑ 1106 ወረዳዎች/ልዩ ወረዳዎችና ከተሞች ውስጥ ኮሚሽኑ ተደራጅቷል፡፡

  • የመሰረታዊ ድርጅት ኮሚሽን

    • በፓርቲ መተዳደሪያ ደንብ አንቀጽ 23(5) መሰረት በ57670 የፓርቲ መሰረታዊ ድርጅቶች ውስጥ ኮሚሽን ተደራጅቷል፡፡