You are currently viewing የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይፋዊ ሰራ ማስጀመሪያ ፕሮግራም ላይ ለመታደም የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አደም ፋራህ ወላይታ ሶዶ ከተማ ገቡ

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይፋዊ ሰራ ማስጀመሪያ ፕሮግራም ላይ ለመታደም የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አደም ፋራህ ወላይታ ሶዶ ከተማ ገቡ

  • Post comments:0 Comments
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይፋዊ ሰራ ማስጀመሪያ ፕሮግራም ላይ ለመታደም የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት
አቶ አደም ፋራህ ወላይታ ሶዶ ከተማ ገቡ
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይፋዊ ሰራ ማስጀመሪያ ፕሮግራም ላይ ለመታደም የብልጽግና ፓርቲ ምክትል
ፕሬዝዳንት አቶ አደም ፋራህ ወላይታ ሶዶ ከተማ ገብተዋል።
የመርሃ ግብሩ የክብር እንግዳ አቶ አደም ፋራህና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ሶዶ
ከተማ ሲደርሱ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ አቀባበል አድርገዉላቸዋል።
ከክብር እንግዳው ጋር የክልል ርዕሰ መስተዳድሮችና የከተማ አስተዳደር ከንቲባዎች ተገኝተዋል።

ምላሽ ይስጡ