You are currently viewing ሸኔን በሚመለከት…

ሸኔን በሚመለከት…

  • Post comments:0 Comments

 ሸኔን በሚመለከት በሽብር መንገድ ዘላቂ ሰላም ማምጣት አይቻልም፤የወለጋ ሸኔና የሸዋ ሸኔ በሚል እርስ በእርሳቸው እየተዋጉ ይገኛሉ፤

 የጦር መሳሪያ ታጥቆ ሰላምን ማረጋገጥ አይቻልም፤ምንጊዜም ሰላምን ማረጋገጥ የሚቻለው በውይይት እና በንግግር ብቻ ነው፤

 በሽብር የሚገኝ ነጻነት፣ ሰላም እና ዴሞክራሲ የለም። የሸዋና የወለጋ ሸኔ እያለ እርስ በርሱ ሲዋጋ የሚውል ማእከላዊ እዝ የሌለው ሀይል ነው። ለኦሮሞ ሕዝብ እቆማለሁ ብሎ ኦሮሞን ይገላል ኦሮሚያን ያፈርሳል።

 እኛ ግን አቋማችን አንድ ነው። በሀይል የሚገኝ ጥቅም የለም፣ ህገ መንግስት፣ ክልል ስርዓት ላይ መነጋገር እንችላለን፣ ነገር ግን በሃይል የሚገኝ ጥቅም የለም ብለን እናምናለን።

ምላሽ ይስጡ