You are currently viewing የአሸባሪው ህወሓት እና በስሩ ያሰለፋቸው ሚሊሻዎች በትግራይ ክልል ባሉ የኤርትራ ስደተኞች ላይ እያደረሱ ያሉትን ጥቃት እንዲያቆሙ የአሜሪካ መንግስት አሳሰበ

የአሸባሪው ህወሓት እና በስሩ ያሰለፋቸው ሚሊሻዎች በትግራይ ክልል ባሉ የኤርትራ ስደተኞች ላይ እያደረሱ ያሉትን ጥቃት እንዲያቆሙ የአሜሪካ መንግስት አሳሰበ

  • Post comments:0 Comments
የአሸባሪው ህወሓት እና በስሩ ያሰለፋቸው ሚሊሻዎች በትግራይ ክልል ባሉ የኤርትራ ስደተኞች ላይ እያደረሱ ያሉትን ጥቃት እንዲያቆሙ የአሜሪካ መንግስት አሳሰበ
የአሸባሪው ህወሓት እና በስሩ ያሰለፋቸው ሚሊሻዎች በትግራይ ክልል ባሉ የኤርትራ ስደተኞች ላይ እያደረሱ ያሉትን ጥቃት እንዲቆሙ የአሜሪካ መንግስት አሳስቧል፡፡
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀሱ የታጠቁ ኃይሎች በተለይ በኤርትራ ስደተኛ መጠለያ ጣቢያዎች ላይ ጥቃት እየፈፀመ ስለመሆኑ ተጨባጭ ማስረጃዎች እንዳሉት አስታውቋል።
በክልሉ በሚገኙ ጥገኝነት የሚጠይቁ ሰዎች እና በሰብአዊ ድጋፍ በመስጠት ላይ በተሰማሩ ተቋማት ሰራተኞች ላይም የሚደርሰው ጥቃት እንዲቆም የአሜሪካ መንግስት በመግለጫው አሳስቧል።

ምላሽ ይስጡ