You are currently viewing ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከቦሌ ጎሮ እየተገነባ ባለው የመንገድ ፕሮጀክት ችግኝ ተከሉ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከቦሌ ጎሮ እየተገነባ ባለው የመንገድ ፕሮጀክት ችግኝ ተከሉ

  • Post comments:0 Comments

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከቦሌ ጎሮ እየተገነባ ባለው የመንገድ ፕሮጀክት ችግኝ ተከሉ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በአዲስ አበባ ከቦሌ – ጎሮ እየተገነባ ባለው የመንገድ ፕሮጀክት ችግኝ ተክለዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአዲስ አበባ ከቦሌ ጎሮ እየተገነባ ባለው 4 ነጥብ 6 ኪሎ ሜትር የመንገድ ፕሮጀክት ነው ዛሬ ረፋድ ላይ ችግኝ የተከሉት።

ምላሽ ይስጡ