ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከወቅቱ የአፍሪካ ህብረት ሊቀ መንበር እና የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት ፌሌክስ ሲሼኬዲ ጋር ተወያዩ Post published:ግንቦት 12, 2021 Post comments:0 Comments ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከወቅቱ የአፍሪካ ህብረት ሊቀ መንበር እና የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት ፌሌክስ ሲሼኬዲ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ወቅት በወቅታዊና አካባቢያዊ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ ከዚህ ባለፈም በአፍሪካ ህብረት ጥላ ስር እየተካሄደ ስለሚገኘው የህዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድርን አስመልክቶ መክረዋል፡፡ Read more articles Previous Postለምርጫው ፍጹም ሰላማዊነት… Next Postየጨለማ ንጉስ የሆነዉን የብርሃን አምፖልን… You Might Also Like የከተማ አስተዳደሩ የህዝብ አንገብጋቢ ጥያቄዎችን ምላሽ ለመስጠት ያደረገው ጥረት የሚያስመሰግነው ነው – ዶ/ር ቢቀላ ሁሪሳ ሐምሌ 18, 2022 ኢትዮጵያ ያካሄደችው 6ኛው ጠቅላላ ምርጫ በመልካም ሁኔታ ተጠናቋል – የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን ሰኔ 23, 2021 ጠ/ሚ ዐቢይ ከኮካ ኮላ ኩባንያ ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ጋር ተወያዩ መጋቢት 5, 2020 ምላሽ ይስጡ ምላሽ ሰርዝCommentEnter your name or username to comment Enter your email address to comment Enter your website URL (optional) በዚህ አሳሽ ውስጥ ስሜን ፣ ኢሜይልን እና ድር ጣቢያን ለቀጣዩ ጊዜ አስተያየት ስሰጥ ያስቀምጡ ።