የባሕል እና ቱሪዝም እንዲሁም የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አመራሮች እና ሠራተኞች “ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ክብር እቆማለሁ”፣ “ደሜን ለመከላከያ ሠራዊቴ” በሚል መርህ ቃል ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ያላቸውን ድጋፍ አሳይተዋል።የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አመራር አካላት እና ሠራተኞች በአገር ደረጃ የሕግ የበላይነትን ለማስከበር እየተደረገ ያለው ጥረት ትክክል መሆኑንም ገልጸዋል።

የባሕል እና ቱሪዝም እንዲሁም የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አመራሮች እና ሠራተኞች “ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ክብር እቆማለሁ”፣ “ደሜን ለመከላከያ ሠራዊቴ” በሚል መርህ ቃል ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ያላቸውን ድጋፍ አሳይተዋል።የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አመራር አካላት እና ሠራተኞች በአገር ደረጃ የሕግ የበላይነትን ለማስከበር እየተደረገ ያለው ጥረት ትክክል መሆኑንም ገልጸዋል።