የፌደራል ተቋማት ብልጽግና የፓለቲካ ዘርፍ የስድስት ወራት የስራ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ አካሂዷል። በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል፤ የብልፅግና አደረጃጀት ዘርፍ ኃላፊ ...
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ 90ኛው የአየር ኃይል ቀንን በማስመልከት የተዘጋጀውን የአቪዬሽን ኤክስፖ ተገኝተዉ ጉብኝት አካሂደዋል። በጉብኝቱም: በተለያዩ የአቪዬሽን ትጥቅ አምራች ኩባንያዎች የተመረቱ፣ ...
"በኢትዮጵያ ውስጥ የጀመርነው እድገት ምንም ዓይነት ፈተና፣ ምንም ዓይነት እንቅፋት ያፈጥነዋል እንጂ አያስቆመውም። በኢትዮጵያ ውስጥ ተረጂነት ታሪክ ይሆናል" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
የብልፅግና ፓርቲ የሀብት አስተዳደር ዘርፍ በሀዋሳ ከተማ ለሶስት ተከታታይ ቀናት ሲያካሂድ የቆየውን የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወር እቅድ አፈፃፀም ግምገማና የአቅም ግንባታ ስልጠና መድረክ አጠናቋል። የብልፅግና ፓርቲ ዋና ...