የዲሞክራሲ ጉዟችን ማሳያ የሆነ የዘንድሮው ምርጫ ካለፈው የተሻለና አካታች ይሆናል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
የማዕድን ዘርፍ በበጀት ዓመቱ ያለፉት ስድስት ወራት የ30 በመቶ የገቢ ጭማሪ አሳይቷል። የብረት ምርት 36 በመቶ እንዲሁም ሲምንቶ ምርት 28 በመቶ ጨምሯል። ይህም በተለይ የቤት ልማት እየተስፋፋ መሆኑን በተግባር የሚያሳይ ነው። ...
“ኢትዮጵያ የባህር በር አያስፈልጋትም ወይም አይገባትም ብሎ ማመን የተፈጥሮ ህግን መሳት ነው፡፡” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
“የአፍሪካ ቀንድ እንዳይቀደድ የተሰፋ፤ እንዳይጣመር የተቀፈደደ አከባቢ ነው፡፡ እንዳንለያይ አንዳይነት ዘር፣ አንድ አይነት ቋንቋ፣ አንድ አይነት ባህል አለን፤ እንዳንጣመርና አብረን እንዳንሰራ ደግሞ ብዙዎቻችን ብሄራዊ ጥቅማችን ላይ ...