ቃልን በተግባር የመለወጥ ጥበብ የታየበት፣ የተራቆቱ ተራራዎች እና የሐይቅ ዳርቻዎች ወደ ወርቃማ የልማት መሬትነት የተቀየሩበት የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ዛሬ ተመርቋል። በምርቃቱ ላይ የተገኙት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ...
ኢትዮጵያ ልክ እንደ ወሎ ሕዝብ ሁሉ በፍቅር ሲመጡባት በእንግዳ ተቀባይነት የምታስተናግድ፣ በጠብ ሲመጡባት ደግሞ የማትበገር ናት ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ የሎጎ ሐይቅ ...
"የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት የመንግሥትና የግሉ ዘርፍ አጋርነት ዕድገት መሠረት ጥሏል" - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
"ቦታ ሰውን፣ ሰውም ቦታን ይቀድሰዋል እንደሚባለው ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን ከዘመናት በኋላ እዚህ አካባቢ መጡና ጭፍግግ ብሎ የነበረውን ታሪክ መልሰው ፈገግ እንዲል አደረጉት።" - ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ