የእውቅና መርሀግብሩ የፌዴሬሽን ም/ቤት አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ አገኘሁ ተሻገር፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ አይናለም ንጉሴን ጨምሮ ሌሎች የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ...
በፌዴራል ተቋማት አደረጃጀት የአስተዳደር ብልፅግና ክላስተር የ2017 በጀት ዓመት የፖለቲካና የአደረጃጀት ስራዎች አፈጻጸም የወረዳዎች የእውቅና መርሀግብር አካሂዷል። የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባል እና ...
ስኬቶቻችን የሰንደቃችን ከፍታ የሚጨምሩ ናቸው አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት። አገልግሎቱ ዛሬ የሚከብረውን የሰንደቅ ዓላማ ቀን አስመልክቶ ያስተላለፈው መልዕክት ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፦ ስኬቶቻችን ...
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) የተጻፈው 'የመደመር ትውልድ' መጽሐፍ በፓኪስታኑ ኡርዱ ቋንቋ ተተርጉሞ ለንባብ ቀርቧል። ይህ የትርጉም ሥራ በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር (ዶ/ር) እና ...