የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት
የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት
የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ
ወቅታዊ ዜናዎች
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጣሊያን የሚኒስትሮች ም/ቤት ፕሬዝዳንት አቀባበል አደረጉ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሁለተኛው የጣሊያን-አፍሪካ ጉባዔ ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የጣሊያን ሪፐብሊክ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ጆርጂያ ሜሎኒን ተቀብለዋል። ይህንን አስመልክተዉም በይፋዊ የማህበራዊ ሚዲያ ገፃቸዉ ባሰፈሩት መልዕክት "ጉባኤው በኢትዮጵያና ጣሊያን መካከል ያለውን ጠንካራና [...]
የብልጽግና የመጨረሻ ግብ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር ማሻገር ነው- የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ
የብልጽግና የመጨረሻ ግብ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር ማሻገር ነው ሲሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ገለፁ። በብልፅግና ፓርቲ የሀረሪ ክልል ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ለ7ተኛው አገራዊ ምርጫ መወዳደሪያ የምርጫ ምልክትና ማኒፌስቶ ይፋ ማድረጊያ መርሀ-ግብር አካሄደ። የሀረሪ ክልል [...]
"በሴቶች ተሳትፎ የፀናች እና የበለፀገች ኢትዮጵያ" በሚል መሪ ቃል በብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት የሴቶች ክንፍ አስተባባሪነት የተዘጋጀ የንቅናቄ መድረክ በሁሉም ክልሎች እየተካሄደ ነዉ
"በሴቶች ተሳትፎ የፀናች እና የበለፀገች ኢትዮጵያ" በሚል መሪ ቃል በብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት የሴቶች ክንፍ አስተባባሪነት የተዘጋጀ የንቅናቄ መድረክ በሁሉም ክልሎች እየተካሄደ ነዉ። በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ ዞን እና በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በሴቶች ተሳትፎ የፀናችና የበለፀገች [...]
በፓርቲያችን ፕሬዚዳንት ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ(ዶ/ር) የተቀመጡ አቅጣጫዎች አፈጻጸም የተሻለ መሆኑ ተመለከተ
"በመደመር መንግሥት ዕይታ፣ የዘርፎች እመርታ" ስልጠና ማጠቃለያ ላይ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) እንደ ሀገር ትኩረት በሚሹ ጉዳዮች ዙሪያ ያስቀመጡት አቅጣጫ አፈጻጸም በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የተሻለ መሆኑ በድጋፋዊ ሱፐርቪዥን [...]
የአፍሪካ ጣሊያን ፎረምን በተመለከተ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር) ያስተላለፉት መልዕክት
በመደመር መንፈስ ኢትዮጵያ ከጣሊያን ሪፐብሊክ መንግሥት ጋር በመተባበር ሁለተኛውን የጣሊያን-አፍሪካ ጉባዔ የካቲት 6፣ 2018 በአዲስ አበባ በማስተናገድ በጣሊያን እና በአፍሪካ መካከል ድልድይ ሆናለች፡፡ የሰው ዘር መገኛ እንደመሆናችን የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ግንኙነቶችን ለማጠናከር እንዲሁም በመላው አፍሪካ [...]
አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ብቻ ሳትሆን የአፍሪካም ዋና ከተማ፣ ከ150 በላይ ኤምባሲዎች ያሉባት፣ እንደ አፍሪካ ኅብረትና በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዓይነት ታላላቅ ዓለም አቀፍ ተቋማት መቀመጫ ናት- የመደመር መንግሥት መጽሐፍ ገጽ 239
አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ብቻ ሳትሆን የአፍሪካም ዋና ከተማ፣ ከ150 በላይ ኤምባሲዎች ያሉባት፣ እንደ አፍሪካ ኅብረትና በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዓይነት ታላላቅ ዓለም አቀፍ ተቋማት መቀመጫ ናት። የመደመር መንግሥት መጽሐፍ ገጽ 239
መጣጥፎች
"በወንድማማችነት እሴት ላይ የቆመ ህብረ ብሔራዊ አንድነት መገንባት "
በኢትዮጵያ የወንድማማችነት እሴትን ለማጎልበት ፓርቲያችን የመደመር መንገድን ይከተላል፡፡ ፓርቲያችን ብልፅግና የመደመር እሳቤዎችን አንድ በአንድ እየተገበሩ በመሄድም የወንድማማችነት መንፈስን ከተኛበት የሚቀሰቅስ ፓርቲ ነው። "የብሔሮችን ጥያቄ ያከበደው የወንድማማችነት መቅለል ነው"ብሎ የሚያምነው ፓርቲያችን [...]
ከብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ
የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከሚያዝያ 17 እስከ 18/ 2017 ዓም መደበኛ ስብሰባውን በአዲስ አበባ አካሂዷል፡፡ በዚህ ስብሰባም የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊና ዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች በዝርዝር ተመልክቷል፡፡ ኢትዮጵያ በ2018 ከተስፋ ወደሚጨበጥ ብርሃን ለመሻገር፤ በ2023 የአፍሪካ [...]
ሰላምን አብዝተን እንሻለን!
አንድ ሀገር ቀጣይነት ያለዉ እድገት ለማስመዝገብና የህዝቦችን የእለት ተእለት ኑሮ ለመቀየር ሰላም መሰረታዊ ነገር ነዉ። በግለሰብ ደረጃም ቢሆን ሰላም ከሌለ ወጥቶ መግባት፤ ሰርቶ መብላት፤ ወልዶ መሳም አይቻልም፡፡ ሰላም ለሰዉ ልጅ ብቻ ሳይሆን ለእንሰሳት፤ ለዱር እንሰሳት ፤ ለዕፅዋት፤ ለጋራ [...]