የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት
የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት
የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ
ወቅታዊ ዜናዎች
በዚህ ዘመን ቴክኖሎጂን መጠቀም እና አለመጠቀም የመኖርና ያለመኖር እንጅ የምርጫ ጉዳይ አይደለም -አቶ ፍቃዱ ተሰማ
በዚህ ዘመን ቴክኖሎጂን መጠቀም እና አለመጠቀም የመኖርና ያለመኖር እንጅ የምርጫ ጉዳይ አይደለም -አቶ ፍቃዱ ተሰማ በብልፅግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ቅ/ፅ/ቤት የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ማስተባበሪያ ዘርፍ የዲጂታል ቴክኖሎጂ አሰራርን ለማጎልበት እያከናወናቸው የሚገኙ የቴክኖሎጂ ስራዎችን የፌዴራል እና [...]
የብልፅግና ፓርቲ ዋና ፅ/ቤት 2017 ዓ.ም በጀት አመት ያለፉት ወራት የስራ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ አካሂዷል።
የብልፅግና ፓርቲ ዋና ፅ/ቤት 2017 ዓ.ም በጀት አመት ያለፉት ወራት የስራ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ አካሂዷል። የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት እና በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ዋና ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ እና ሌሎች የዋና ፅ/ቤት ከፍተኛ አመራሮችና [...]
በሚዲያ፣ ኮሚዩኒኬሽንና የህዝብ ግንኙነት ዙሪያ ለጋምቤላ ክልል አመራሮችና ባለሙያዎች የተዘጋጀው የአቅም ግንባታ ስልጠና ተጀምሯል
በሚዲያ፣ ኮሚዩኒኬሽንና የህዝብ ግንኙነት ዙሪያ ለጋምቤላ ክልል አመራሮችና ባለሙያዎች የተዘጋጀው የአቅም ግንባታ ስልጠና ተጀምሯል በብልፅግና ፓርቲ ህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ አስተባባሪነት "የድህረ እውኘት ዘመንን በእውነትና በእውቀት" በሚል መሪ ቃል ለሚዲያ ኮሙኒኬሽንና ህዝብ ግንኙነት [...]
መሶብ የሁለተኛው ምዕራፍ የሀገር በቀል ሪፎርማችን አንዱ መሠረት ነው፡፡
መሶብ የሁለተኛው ምዕራፍ የሀገር በቀል ሪፎርማችን አንዱ መሠረት ነው፡፡ የመንግስትን የመፈጸም አቅምን ለማሳደግ፣ ለማፋጠን ብሎም የተቋማት ግንባታን ለማጠናከር ማዕከሉ ትልቅ አቅምን ይፈጥራል፡፡ ለዓመታት በአገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚነሱ ጥያቄዎችን ለመፍታት በመንግስት በኩል ለሚደረገው ጥረትም ወሳኝ [...]
የማኅበራዊ ሚዲያ የፈጠረውን መልካም እድል ለሕዝቦች አብሮነትና ወንድማማችነትን ለማጎልበት አቅም አድርጎ መጠቀም ያስፈልጋል፡፡
የማኅበራዊ ሚዲያ የፈጠረውን መልካም እድል ለሕዝቦች አብሮነትና ወንድማማችነትን ለማጎልበት አቅም አድርጎ መጠቀም ያስፈልጋል፡፡ በብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ለሶማሌ ክልል አመራሮች እና ለሚዲያ፣ ኮሚዩኒኬሽን እና ህዝብ ግንኙነት ባለሙያዎች እየተሰጠ ያለው ስልጠና ቀጥሏል። በድህረ [...]
ብልፅግና ፓርቲ ባለፉት ዓመታት እውነተኛ የፌደራል ስርዓት ለመገንባት በሰራው ስራ ሕብረ ብሔራዊ አንድነቷን የጠበቀች ሀገር እየተገነባች ትገኛለች።
ብልፅግና ፓርቲ ባለፉት ዓመታት እውነተኛ የፌደራል ስርዓት ለመገንባት በሰራው ስራ ሕብረ ብሔራዊ አንድነቷን የጠበቀች ሀገር እየተገነባች ትገኛለች። በብልፅግና ፓርቲ ሕዝብና ዓለምአቀፍ ግንኙነት ዘርፍ አስተባባሪነት "የድህረ እውነት ዘመን በእውቀትና በእውነት" በሚል መሪ ቃል ለሶማሌ ክልል አመራሮች፣ [...]
መጣጥፎች
ከብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ
የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከሚያዝያ 17 እስከ 18/ 2017 ዓም መደበኛ ስብሰባውን በአዲስ አበባ አካሂዷል፡፡ በዚህ ስብሰባም የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊና ዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች በዝርዝር ተመልክቷል፡፡ ኢትዮጵያ በ2018 ከተስፋ ወደሚጨበጥ ብርሃን ለመሻገር፤ በ2023 የአፍሪካ [...]
ሰላምን አብዝተን እንሻለን!
አንድ ሀገር ቀጣይነት ያለዉ እድገት ለማስመዝገብና የህዝቦችን የእለት ተእለት ኑሮ ለመቀየር ሰላም መሰረታዊ ነገር ነዉ። በግለሰብ ደረጃም ቢሆን ሰላም ከሌለ ወጥቶ መግባት፤ ሰርቶ መብላት፤ ወልዶ መሳም አይቻልም፡፡ ሰላም ለሰዉ ልጅ ብቻ ሳይሆን ለእንሰሳት፤ ለዱር እንሰሳት ፤ ለዕፅዋት፤ ለጋራ [...]
ከቃል እስከ ባህል
ከቃል እስከ ባህል "የጸና በቃሉ" በቃ እንጂ ለአካል መች መከነ ቃል የሚታይና ሚሻገር ሆኗል ከስጋና ደም ከራስ ተስማምቶ ቃል ባሕል ሆኗል በተግባር ታይቶ [...]