የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት
የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት
የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ
ወቅታዊ ዜናዎች
የሀገርን ብሄራዊ ጥቅም የሚያስከብር የሚዲያና ኮሚዩኒኬሽን ስራዎችን በቅንጅት መስራት ይገባል
የሀገርን ብሄራዊ ጥቅም የሚያስከብር የሚዲያና ኮሚዩኒኬሽን ስራዎችን በቅንጅት መስራት ይገባል ቢቂላ ሁሪሳ(ዶ/ር) በብልጽግና ፓርቲ ህዝብና አለምአቀፍ ግንኙነት ዘርፍ አስተባባሪነት ለፌዴራል ተቋማት የህዝብ ግንኙነት አመራሮችና ባለሙያዎች የሚዲያና ኮሚዩኒኬሽን ስራዎችን በቅንጅት መስራት የሚያስችል [...]
ኢቢሲ በሀገረ መንግስት ግንባታ ውስጥ የራሱን አሻራ ያኖረ ትልቅ ተቋም ነው፡ - ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)
ኢቢሲ ኢትዮጵያን በመገንባት እና አንድነቷን በማጠናከር በሀገረ መንግስት ግንባታ ውስጥ የራሱን አሻራ ያኖረ ትልቅ ተቋም ነው ሲሉ የብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ የኢትዮጵያ ብሮድ ካቲንግ ኮርፖሬሽን በደቡብ [...]
መገናኛ ብዙሃን የጋራ ትርክትን ለማስረጽ የጀመሩትን ውጤታማ ተግባራትን አጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል
መገናኛ ብዙሃን የጋራ ትርክትን ለማስረጽ የጀመሩትን ውጤታማ ተግባራትን አጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር እና የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት የስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ [...]
የፓርቲ ስራዎችን በተቀናጀና በተናበበ መንገድ ለመፈፀም በአንድ እቅድ አንድ ሪፖርት አሰራር መመራት ይገባል - አምባሳደር ሀሰን አብዱልቃድር
የብልፅግና ፓርቲ የፓርቲ ስራዎችን በ2018 በጀት አመት በአንድ እቅድ አንድ ሪፖርት ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው። የብልፅግና ፓርቲ የፓርቲ ስራዎችን በ2018 በጀት አመት በአንድ እቅድ አንድ ሪፖርት ተግባራዊ ለማድረግ የስትራቴጂክ ስራ አመራር የኢንፎርሜሽን [...]
የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ የሀረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ህንፃዎችን መረቁ
የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ፤ ከሀረሪ ክልል ፕሬዚዳንት ኦርዲን በዲሪ፣ ከክልልና ከተማ አስተዳደር ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ኃላፊዎች ጋር በመሆን በአመራሩ፣ በአባላትና በህዝብ ተሳትፎ የተሰሩ ዘጠኝ የሀረሪ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ህንፃዎችን መርቀዋል። [...]
የ2017 በጀት ዓመት የፓርቲ ስራዎች ማጠቃለያ ሪፖርት፤ የ2017 በጀት ዓመት የፓርቲ ስራዎች ድጋፋዊ ሱፐርቪዥን ማጠቃለያ ሪፖርት ቀርቧል።
በብልፅግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት በሚኒስትር ማዕረግ የስትራቴጂ ስራ አመራርና የኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ዘርፍ ኃላፊ አምባሳደር ሀሰን አብዱልቃድር የ2017 በጀት ዓመት የፓርቲ ስራዎች ማጠቃለያ ሪፖርት፤ የ2017 በጀት ዓመት የፓርቲ ስራዎች ድጋፋዊ ሱፐርቪዥን ማጠቃለያ ሪፖርት [...]
2017 ዓ.ም በጀት ዓመት የትጋትና የስኬት ዓመት ነበር - አቶ አደም ፋራህ
ዛሬ ሀምሌ 07/2017 ዓ.ም የብልፅግና ፓርቲ የ2017 በጀት ዓመት የፓርቲ ስራዎች ማጠቃለያ የግምገማ መድረክ በድሬዳዋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በዚህ ወቅት የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ እንደገለፁት 2017 ዓ.ም በጀት ዓመት የትጋትና የስኬት [...]
የብልፅግና ፓርቲ የ2017 በጀት አመት የፓርቲ ስራዎች ማጠቃለያ የግምገማ መድረክ መካሄድ ጀመረ
ዛሬ ሀምሌ 7/2017 ዓ.ም የብልፅግና ፓርቲ የ2017 በጀት አመት የፓርቲ ስራዎች ማጠቃለያ የግምገማ መድረክ በድሬዳዋ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል። በመድረኩ የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ፤ የዋና ጽ/ቤትና የክልልና የከተማ አስተዳደር ቅ/ጽ/ቤቶች አመራሮች [...]
የኢትዮጵያ የብሪክስ ጉባዔ ተሳትፎ በአጠቃላይ ውጤታማ ነበር - ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)
በብራዚል ሪዮ ዲ ጄኒሮ እየተካሄደ በሚገኘው ጉባኤ የኢትዮጵያ ተሳትፎ በአጠቃላይ ውጤታማ ነበር አሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)። በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተመራው የኢትዮጵያ ልዑክ በብራዚል የብሪክስ 17ኛ ጉባዔ ቆይታን በተመለከተ የመንግስት [...]
መጣጥፎች
"በወንድማማችነት እሴት ላይ የቆመ ህብረ ብሔራዊ አንድነት መገንባት "
በኢትዮጵያ የወንድማማችነት እሴትን ለማጎልበት ፓርቲያችን የመደመር መንገድን ይከተላል፡፡ ፓርቲያችን ብልፅግና የመደመር እሳቤዎችን አንድ በአንድ እየተገበሩ በመሄድም የወንድማማችነት መንፈስን ከተኛበት የሚቀሰቅስ ፓርቲ ነው። "የብሔሮችን ጥያቄ ያከበደው የወንድማማችነት መቅለል ነው"ብሎ የሚያምነው ፓርቲያችን [...]
ከብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ
የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከሚያዝያ 17 እስከ 18/ 2017 ዓም መደበኛ ስብሰባውን በአዲስ አበባ አካሂዷል፡፡ በዚህ ስብሰባም የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊና ዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች በዝርዝር ተመልክቷል፡፡ ኢትዮጵያ በ2018 ከተስፋ ወደሚጨበጥ ብርሃን ለመሻገር፤ በ2023 የአፍሪካ [...]
ሰላምን አብዝተን እንሻለን!
አንድ ሀገር ቀጣይነት ያለዉ እድገት ለማስመዝገብና የህዝቦችን የእለት ተእለት ኑሮ ለመቀየር ሰላም መሰረታዊ ነገር ነዉ። በግለሰብ ደረጃም ቢሆን ሰላም ከሌለ ወጥቶ መግባት፤ ሰርቶ መብላት፤ ወልዶ መሳም አይቻልም፡፡ ሰላም ለሰዉ ልጅ ብቻ ሳይሆን ለእንሰሳት፤ ለዱር እንሰሳት ፤ ለዕፅዋት፤ ለጋራ [...]