የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት
የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት
የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ
ወቅታዊ ዜናዎች
Weekly Message:
The successful conclusion of the 39th African Union Summit and the Africa-Italy Summit indicates that the vision of making Ethiopia a model nation is being realized. The Prosperity government, [...]
ኢትዮጵያ ላለፉት ጥቂት ዓመታት ትኩረት ሰጥታ ስትተገብራቸው የቆየቻቸው ሀገራዊ ንቅናቄዎች ተጨባጭ ለውጥ አምጥተዋል - አቶ አደም ፋራህ
በ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት መደበኛ ጉባኤ ጎንዮሽ በተካሄደው የሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ፣ ኢትዮጵያ በሕፃናት ጤና አጠባበቅ፣ በሥርዓተ-ምግብ ማሻሻያ እና በምግብ ዋስትና ረገድ ያከናወናቸውን ስኬታማ ተግባራትና ተሞክሮዎች ለጋራ ምክክር አቅርባለች። በአፍሪካ የሕፃናት ጤና እና ሥርዓተ-ምግብ ላይ [...]
«ኢትዮጵያ አፍሪካን ከዓለም ጋር ይበልጥ እያገናኘች ነው!!» ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ2ኛው የጣልያን አፍሪካ ጉባኤ መክፈቻ ላይ ከተናገሩት
«ኢትዮጵያ አፍሪካን ከዓለም ጋር ይበልጥ እያገናኘች ነው!!» ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ2ኛው የጣልያን አፍሪካ ጉባኤ መክፈቻ ላይ ከተናገሩት
“ሉዓላዊነት ማለት የራሳችን ትርክት ባለቤት መሆን ማለት ነው።” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ከተናገሩት
“ሉዓላዊነት ማለት የራሳችን ትርክት ባለቤት መሆን ማለት ነው።” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ከተናገሩት
በብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ዋና ጽ/ቤት አስተባባሪነት በሁሉም የሀገራችን ክፍሎች በሴቶች ተሳትፎ የፀናችና የበለፀገች ኢትዮጵያ በሚል መሪ ቃል የንቅናቄ መድረኮች እየተካሄደ ይገኛል
በብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ዋና ጽ/ቤት አስተባባሪነት በሁሉም የሀገራችን ክፍሎች በሴቶች ተሳትፎ የፀናችና የበለፀገች ኢትዮጵያ በሚል መሪ ቃል የንቅናቄ መድረኮች እየተካሄደ ይገኛል። የመድረኩ ዋና ዓላማ በባለፉት ሰባት ዓመታት በብልፅግና ፓርቲ የተሰሩ የልማት፣ የመልካም [...]
የባሕር በር ባለቤትነት ለኢትዮጵያ ዘላቂ ልማት መረጋገጥ ወሳኝ ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
ለኢትዮጵያ ብሎም ለቀጣናው ዘላቂ ልማት መረጋገጥ የኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤት መሆን አስፈላጊ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ 39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ በዛሬው ዕለት የአፍሪካ መዲና በሆነችው አዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በጉባዔው [...]
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የአፍሪካ እና የዓለም አቀፍ መሪዎችን ወደ ኢትዮጵያ እንኳን በደኅና መጣችሁ በማለት፣ የአፍሪካን ታሪካዊ ዐሻራ እና ጽኑ ርዕይ አፅንዖት ሰጥተው ገልጸዋል።
የአህጉሪቱ ትልቁ ሀብት የተፈጥሮ ጸጋ ብቻ ሳይሆን፣ ጠንካራ ተቋማትን የመገንባት፣ ፈጠራን የማሳደግ እና ለዘላቂ ልማት ያለው አስተዳደራዊ ችሎታ መሆኑን አሳስበዋል። በውኃ ልማት፣ በኢነርጂ፣ በምግብ ዋስትና እና በኢንዱስትሪ ልማት ረገድ እየታዩ ያሉ መሻሻሎችን በማንሳት፤ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ፣ [...]
"የአፍሪካን ንቁ እና የፈጠራ ችሎታ ያለው ህዝብ ከአውሮፓ ልምድ፣ ቴክኖሎጂ እና ካፒታል ጋር በማጣመር፣ ለሁለቱም አህጉራት ብልጽግናን የሚያመጡ መፍትሄዎችን መገንባት እንችላለን።" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ2ኛው የጣሊያን አፍሪካ ጉባኤ መክፈቻ ላይ ከተናገሩት
"የአፍሪካን ንቁ እና የፈጠራ ችሎታ ያለው ህዝብ ከአውሮፓ ልምድ፣ ቴክኖሎጂ እና ካፒታል ጋር በማጣመር፣ ለሁለቱም አህጉራት ብልጽግናን የሚያመጡ መፍትሄዎችን መገንባት እንችላለን።" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ2ኛው የጣሊያን አፍሪካ ጉባኤ መክፈቻ ላይ ከተናገሩት
39ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ዛሬ በአዲስ አበባ ይካሄዳል
39ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ከጥቂት ሰዓታት በኋላ በህብረቱ ዋና መስሪያ ቤት በይፋ ይጀመራል። በታላቁ አህጉራዊ ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች እና የዓለም አቀፍ ተቋማት ተወካዮች የዲፕሎማሲ ማዕከል ወደሆነችው አዲስ አበባ የገቡ ሲሆን፤ ከተማዋም እንግዶቿን [...]
መጣጥፎች
"በወንድማማችነት እሴት ላይ የቆመ ህብረ ብሔራዊ አንድነት መገንባት "
በኢትዮጵያ የወንድማማችነት እሴትን ለማጎልበት ፓርቲያችን የመደመር መንገድን ይከተላል፡፡ ፓርቲያችን ብልፅግና የመደመር እሳቤዎችን አንድ በአንድ እየተገበሩ በመሄድም የወንድማማችነት መንፈስን ከተኛበት የሚቀሰቅስ ፓርቲ ነው። "የብሔሮችን ጥያቄ ያከበደው የወንድማማችነት መቅለል ነው"ብሎ የሚያምነው ፓርቲያችን [...]
ከብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ
የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከሚያዝያ 17 እስከ 18/ 2017 ዓም መደበኛ ስብሰባውን በአዲስ አበባ አካሂዷል፡፡ በዚህ ስብሰባም የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊና ዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች በዝርዝር ተመልክቷል፡፡ ኢትዮጵያ በ2018 ከተስፋ ወደሚጨበጥ ብርሃን ለመሻገር፤ በ2023 የአፍሪካ [...]
ሰላምን አብዝተን እንሻለን!
አንድ ሀገር ቀጣይነት ያለዉ እድገት ለማስመዝገብና የህዝቦችን የእለት ተእለት ኑሮ ለመቀየር ሰላም መሰረታዊ ነገር ነዉ። በግለሰብ ደረጃም ቢሆን ሰላም ከሌለ ወጥቶ መግባት፤ ሰርቶ መብላት፤ ወልዶ መሳም አይቻልም፡፡ ሰላም ለሰዉ ልጅ ብቻ ሳይሆን ለእንሰሳት፤ ለዱር እንሰሳት ፤ ለዕፅዋት፤ ለጋራ [...]