የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት
የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት
የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ
ወቅታዊ ዜናዎች
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለተነሱላቸው ጥያቄዎች የሰጡት ማብራሪያ:-
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ የምክር ቤቱ አባላት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለተነሱላቸው ጥያቄዎች የሰጡት ማብራሪያ:- ⨳ ኢትዮጵያ ኤ አይን ስታስተዋውቅ ኤ አይን ያስተዋወቀ አንድም የአፍሪካ ሀገር አልነበረም፤ ነገም የእኛ የኤ አይ ዩኒቨርስቲን [...]
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ የምክር ቤቱ አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ካነሷቸው ጥያቄዎች፡-
➡️ የዘንድሮ ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ፣ ነፃ፣ ፍትሃዊና በመላ ኢትዮጵያውያን ዘንድ ተዓማኒ እንዲሆን እንዲሁም በጸጥታ ችግሮች ምክንያት እንዳይስተጓጓል በመንግሥት በኩል ምን እየተሰራ ነው? ➡️ በትግራይ ክልል ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን የፕሪቶሪያውን ስምምነት ትልቅ ተስፋን የጫረ ቢሆንም አሁን ላይ በሕወሓት [...]
የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር) ካቀረቧቸዉ ጥያቄዎች መካከል:-
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ የምክር ቤቱ አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ካነሷቸው ጥያቄዎች፡- ⨳የፍትህ ዘርፉን በተመለከት የፍትህ ዘርፉ አሁንም ለውጥን የሚሻ ነው ምን እየተሰራ ነው? ⨳የመሰረተ ልማት ስራዎች ቤንሻንጉል ላይ የለም በቀጣይ [...]
7ኛዉ ሀገራዊ ምርጫ የተጀመረውን የዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ወደ ላቀ ምዕራፍ የሚያሸጋግር እንዲሆን ብልፅግና ፓርቲ በቁርጠኝነት እየሰራ ነው- አቶ መለሰ ዓለሙ
የብልፅግና ፓርቲ ዋና ፅ/ቤት ህብረት "ዉጤታማ ምርጫ ለተምሳሌት ሀገር" በሚል መሪ ቃል የግማሽ ዓመት ኮንፈረንስ አካሂዷል። በኮንፈረንሱ ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት በብልፅግና ፓርቲ ዋና ፅ/ቤት የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ እና የአስተዳደር ክላስተር ሰብሳቢ አቶ መለሰ ዓለሙ፤ ባለፉት [...]
Weekly Message! Ethiopia’s International Relations Breakthrough From Regional Anchor to African Exemplar
Ethiopia’s International Relations Breakthrough From Regional Anchor to African Exemplar Ethiopia possesses a unique history of international relations. Our consistent global engagement [...]
የኢትዮጵያ የዓለምአቀፍ ግንኙነት እመርታ ከቀጣናዊ መልህቅነት እስከ አፍሪካዊ ተምሳሌትነት የሚዘልቅ ነው- ሳምንታዊ መልዕክት
ሀገራችን ኢትዮጵያ ልዩ የዓለምአቀፍ ግንኙነት ታሪክ ያላት ሀገር ነች፡፡ ይህ በዘመናት በወጥነት የተንጸባረቀና የተተገበረ ዓለምአቀፋዊ ግንኙነታችን ለውስጣዊ ጥንካሬ፣ ለመልካም ጉርብትና፣ ለቀጣናዊ ትብብር እና ለአህጉራዊ አንድነት ትልቅ ዋጋ የሚሰጥ ሆኖ ዘልቋል፡፡ ይህ ሀገራዊ መርህና ፖሊሲ ከታሪካችንና [...]
መጣጥፎች
"በወንድማማችነት እሴት ላይ የቆመ ህብረ ብሔራዊ አንድነት መገንባት "
በኢትዮጵያ የወንድማማችነት እሴትን ለማጎልበት ፓርቲያችን የመደመር መንገድን ይከተላል፡፡ ፓርቲያችን ብልፅግና የመደመር እሳቤዎችን አንድ በአንድ እየተገበሩ በመሄድም የወንድማማችነት መንፈስን ከተኛበት የሚቀሰቅስ ፓርቲ ነው። "የብሔሮችን ጥያቄ ያከበደው የወንድማማችነት መቅለል ነው"ብሎ የሚያምነው ፓርቲያችን [...]
ከብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ
የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከሚያዝያ 17 እስከ 18/ 2017 ዓም መደበኛ ስብሰባውን በአዲስ አበባ አካሂዷል፡፡ በዚህ ስብሰባም የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊና ዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች በዝርዝር ተመልክቷል፡፡ ኢትዮጵያ በ2018 ከተስፋ ወደሚጨበጥ ብርሃን ለመሻገር፤ በ2023 የአፍሪካ [...]
ሰላምን አብዝተን እንሻለን!
አንድ ሀገር ቀጣይነት ያለዉ እድገት ለማስመዝገብና የህዝቦችን የእለት ተእለት ኑሮ ለመቀየር ሰላም መሰረታዊ ነገር ነዉ። በግለሰብ ደረጃም ቢሆን ሰላም ከሌለ ወጥቶ መግባት፤ ሰርቶ መብላት፤ ወልዶ መሳም አይቻልም፡፡ ሰላም ለሰዉ ልጅ ብቻ ሳይሆን ለእንሰሳት፤ ለዱር እንሰሳት ፤ ለዕፅዋት፤ ለጋራ [...]