የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት
የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት
የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ
ወቅታዊ ዜናዎች
የብልጽግና ፓርቲ የ7ኛዉ ሃገራዊ ምርጫ የመወዳደሪያ ምልክትና ማኒፌስቶ ይፋ መሆን በተመለከተ አቶ አደም ፋራህ ያስተላለፉት መልእክት
የብልፅግና ፓርቲ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ማኒፌስቶና የምርጫ ምልክታችን የሆነውን "የስንዴ ነዶ" በዛሬው ዕለት ይፋ አድርገናል። እንኳን ደስ ያላችሁ፣ እንኳን ደስ ያለን!! ማኒፌስቷችን ትናንትን ማከሚያ፣ ዛሬን በሚገባ መጠቀሚያ፣ ነገን መተለሚያና ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር ማሻገሪያ መመሪያችን [...]
ብልጽግና ፓርቲን መምረጥ: ነጋችንን በዲጂታል ኢትዮጵያ ብሩህ ማድረግ ነዉ- አቶ ተመስገን ጥሩነህ
ብልፅግና ፓርቲን መምረጥ፤ ነጋችንን በዲጂታል ኢትዮጵያ ብሩህ ማድረግ መሆኑን የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። በሀገር አቀፍ ደረጃ በተለያዩ ኢኒሼቲቮች የተገኙ ዘርፈ ብዙ ውጤቶችም የኢትዮጵያን የመፈፀም አቅም ማሳያ [...]
የህዝባችንን ድጋፍ ይዘን መጪዉን ጠቅላላ ምርጫ በማሸነፍ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር የማሸጋገር አላማ ሰንቀናል- አቶ አደም ፋራህ
ብልፅግና ፓርቲ፤ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሕዝብን ይሁንታ አግኝቶ በማሸነፍ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገርነት የማሸጋገር ግብ ይዞ እየሰራ መሆኑን የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት እና የዋና ፅ/ቤት ሃላፊ አቶ አደም ፋራህ አስታዉቀዋል። የፓርቲው የምርጫ ማኒፌስቶ እና የመወዳደሪያ ምልክት ይፋ በተደረገበት [...]
የብልጽግና ፓርቲ የ7ኛዉ ጠቅላላ ሃገራዊ ምርጫ መወዳደሪያ ምልክትና ማኒፌስቶ ይፋ ማድረጊያ ስነስርዓት እየተካሄደ ነዉ
ብልጽግና ፓርቲ በመጪው ግንቦት ወር ለሚካሄደው 7ኛ ጠቅላላ ሃገራዊ ምርጫ የሚወዳደርበትን የምርጫ ምልክትና የምርጫ ማኒፌስቶ ለህዝብ ይፋ አድርጓል። የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንትና የዋና ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ አደም ፋራህ፣ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የኢፌዴሪ ምክትል [...]
በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ስማርት የፖሊስ አገልግሎት አስመልክቶ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር) ያስተላለፉት መልዕክት
ዛሬ በኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የሰው አልባ ፖሊስ አገልግሎት ወይም ስማርት ፖሊስ አገልግሎት አስጀምረናል። ይህ አገልግሎት ዜጎች የፖሊስ አገልግሎትን በተሻለ ፍጥነት እና በቴክኖሎጂ ታግዘው እንዲያገኙ ያስችላል። በተጨማሪም አገልግሎቱ ለፖሊስ ፈጣን እርምጃ ለመውሰድ የሚያስችለው እና የወንጀል መከላከል [...]
ኢትዮጵያ 39ኛዉን የአፍሪካ ህብረት ጉባዔን ለማስተናገድ ዝግጁ ናት- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር)
በዚህ ሳምንት ውዷ ሀገራችን በአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ ለመታደም የሚመጡ እህት ወንድም አፍሪካዊያንን ለመቀበል ልቧን ከፍታ-እጆቿን ዘርግታ ትቀበላለች። እነዚህ ወዳጆቻችን የሰንደቃችንን ቀለማት የሚጋሩ፣ ኢትዮጵያን እንደነፃነት ቀንዲል የሚመለከቱ ብሎም ሀገራችን የአኅጉሩ የፖለቲካ ርዕይ የማዕዘን ድንጋይ [...]
መጣጥፎች
"በወንድማማችነት እሴት ላይ የቆመ ህብረ ብሔራዊ አንድነት መገንባት "
በኢትዮጵያ የወንድማማችነት እሴትን ለማጎልበት ፓርቲያችን የመደመር መንገድን ይከተላል፡፡ ፓርቲያችን ብልፅግና የመደመር እሳቤዎችን አንድ በአንድ እየተገበሩ በመሄድም የወንድማማችነት መንፈስን ከተኛበት የሚቀሰቅስ ፓርቲ ነው። "የብሔሮችን ጥያቄ ያከበደው የወንድማማችነት መቅለል ነው"ብሎ የሚያምነው ፓርቲያችን [...]
ከብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ
የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከሚያዝያ 17 እስከ 18/ 2017 ዓም መደበኛ ስብሰባውን በአዲስ አበባ አካሂዷል፡፡ በዚህ ስብሰባም የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊና ዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች በዝርዝር ተመልክቷል፡፡ ኢትዮጵያ በ2018 ከተስፋ ወደሚጨበጥ ብርሃን ለመሻገር፤ በ2023 የአፍሪካ [...]
ሰላምን አብዝተን እንሻለን!
አንድ ሀገር ቀጣይነት ያለዉ እድገት ለማስመዝገብና የህዝቦችን የእለት ተእለት ኑሮ ለመቀየር ሰላም መሰረታዊ ነገር ነዉ። በግለሰብ ደረጃም ቢሆን ሰላም ከሌለ ወጥቶ መግባት፤ ሰርቶ መብላት፤ ወልዶ መሳም አይቻልም፡፡ ሰላም ለሰዉ ልጅ ብቻ ሳይሆን ለእንሰሳት፤ ለዱር እንሰሳት ፤ ለዕፅዋት፤ ለጋራ [...]