የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት
የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት
የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ
ወቅታዊ ዜናዎች
ወጣቶች የድህረ እውነት ዘመንን ባህሪይ በአግባቡ በመገንዘብ ለሀገር ሁለንተናዊ ብልፅግና መትጋት ይገባቸዋል።
ወጣቶች የድህረ እውነት ዘመንን ባህሪይ በአግባቡ በመገንዘብ ለሀገር ሁለንተናዊ ብልፅግና መትጋት ይገባቸዋል። በብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ የተዘጋጀውና በድህረ እውነት ዘመን የወጣቶች ተሳትፎ ላይ ያተኮረው ስልጠና እየተሰጠ ነው። ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የብልፅግና ፓርቲ የወጣቶች ክንፍ [...]
የድህረ እውነት ዘመንን በእውቀትና በእውነት በሚል መሪ ቃል ለኮሚዩኒኬሽን እና የህዝብ ግንኙነት አመራሮችና ባለሙያዎች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ
የድህረ እውነት ዘመንን በእውቀትና በእውነት በሚል መሪ ቃል ለኮሚዩኒኬሽን እና የህዝብ ግንኙነት አመራሮችና ባለሙያዎች ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቀቀ በብልፅግና ፓርቲ የህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ አስተባባሪነት በፓርቲው የአዲስ አበባ ቅ/ፅ/ቤት የህዝብ ግንኙነትና ሚዲያ ዘርፍ ስር የሚገኙ [...]
ሚዲያዎች ሕፃናትን በመልካም ምግባር የማነፅ አደራ አለባቸው።
ሚዲያዎች ሕፃናትን በመልካም ምግባር የማነፅ አደራ አለባቸው። የኢትዮጵያ ፕረስ ድርጅት 'ናኦታ' የተሠኘ በኦሮሚኛ የሚዘጋጅ የሕፃናት መጽሔት አስጀምሯል። የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኀላፊ ቢቂላ ሁሪሳ(ዶ.ር) ብልጽግና ፓርቲ የሕፃናትን ጉዳይ ስትራቴጂያዊ ጉዳይ አድርጎ [...]
ባለፉት 9 ወራት በመትጋታችንና በመልፋታችን የሚታይና የሚጨበጥ ውጤት አስመዝግበናል:: ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
ባለፉት 9 ወራት በመትጋታችንና በመልፋታችን የሚታይና የሚጨበጥ ውጤት አስመዝግበናል:: ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ባለፉት ዘጠኝ ወራት በተመዘገቡ ስኬቶች ሳንዘናጋ ለላቀ ውጤት መትጋት አለብን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና የካቢኔ አባላት በተገኙበት [...]
ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ በእውቀትና በክህሎት ብቁ አመራሮችን እና ባለሙያዎችን ለማፍራት አበረታች ስራዎች እየተከናወኑ ናቸው ቢቂላ ሁሪሳ(ዶ/ር)
የብልፅግና ፓርቲ የህዝብና ዓለም ዓቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር በብልፅግና ፓርቲ የህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ለፓርቲው የኮሚዩኒኬሽንና ህዝብ ግኑኝነት አመራሮች እና ባለሞያዎች "የድህረ እውነት ዘመንን በእውቀት እና በእውነት" መሪ ቃል የተዘጋጀው ስልጠና በአዲስ አበባ ተጀምሯል። [...]
መረጃ ማጣራትና የቀውስ ጊዜ ኮሚዩኒኬሽን ክህሎት ማሳደግ የድህረ እውነት ዘመንን በእውቀት እና በእውነት ለመምራት ወሳኝነት አለው!
ያልተጣሩ፣ ምንጫቸው ያልታወቁና የሀገርንና የህዝብን ህልውና አደጋ ላይ የሚጥሉ መረጃዎች በስፋትና በፍጥነት የሚሰራጭበት ዘመን ላይ እንገኛለን። ስለሆነም ዘመኑን የዋጀና መረጃዎችን ማጥራትና ቀውስን መቆጣጠር የሚያስችል የተግባቦት እውቀትና ግንዛቤ ማሳደግ ይገባል። በብልፅግና ፓርቲ የህዝብና አለም አቀፍ [...]
የድህረ እውነት ዘመንን በእውቀት እና በእውነት ለመምራት ጊዜውን የሚመጥን የኮሚዩኒኬሽንና የህዝብ ግንኙነት እውቀትና ግንዛቤ ያስፈልጋል
በብልፅግና ፓርቲ የህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ለፓርቲው የኮሚዩኒኬሽንና ህዝብ ግንኙነት አመራሮች እና ባለሞያዎች እየተሰጠ ያለው ስልጠና ዛሬም ቀጥሏል። በብልፅግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ቅ/ፅ/ቤት የህዝብ ግንኙነትና ሚዲያ ዘርፍ ስር የሚገኙ የተለያዩ ተቋማት የሚዲያ አመራሮችና ባለሙያዎች እንዲሁም [...]
መጣጥፎች
"በወንድማማችነት እሴት ላይ የቆመ ህብረ ብሔራዊ አንድነት መገንባት "
በኢትዮጵያ የወንድማማችነት እሴትን ለማጎልበት ፓርቲያችን የመደመር መንገድን ይከተላል፡፡ ፓርቲያችን ብልፅግና የመደመር እሳቤዎችን አንድ በአንድ እየተገበሩ በመሄድም የወንድማማችነት መንፈስን ከተኛበት የሚቀሰቅስ ፓርቲ ነው። "የብሔሮችን ጥያቄ ያከበደው የወንድማማችነት መቅለል ነው"ብሎ የሚያምነው ፓርቲያችን [...]
ከብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ
የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከሚያዝያ 17 እስከ 18/ 2017 ዓም መደበኛ ስብሰባውን በአዲስ አበባ አካሂዷል፡፡ በዚህ ስብሰባም የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊና ዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች በዝርዝር ተመልክቷል፡፡ ኢትዮጵያ በ2018 ከተስፋ ወደሚጨበጥ ብርሃን ለመሻገር፤ በ2023 የአፍሪካ [...]
ሰላምን አብዝተን እንሻለን!
አንድ ሀገር ቀጣይነት ያለዉ እድገት ለማስመዝገብና የህዝቦችን የእለት ተእለት ኑሮ ለመቀየር ሰላም መሰረታዊ ነገር ነዉ። በግለሰብ ደረጃም ቢሆን ሰላም ከሌለ ወጥቶ መግባት፤ ሰርቶ መብላት፤ ወልዶ መሳም አይቻልም፡፡ ሰላም ለሰዉ ልጅ ብቻ ሳይሆን ለእንሰሳት፤ ለዱር እንሰሳት ፤ ለዕፅዋት፤ ለጋራ [...]