በሰልፉ ላይ የታደሙት የከተማዋና የዞኑ ነዋሪዎች "ብልጽግናን በመምረጥ ለጠንካራ ሀገረ መንግስት ግንባታ መሠረት እንጥላለን!" በማለት ድምፃቸውን በከፍተኛ መነሳሳት አሰምተዋል። ብልጽግና የሀገራችንን ብዝኃነት በአንድነት ...
የሻሸመኔ ከተማ እና የምዕራብ አርሲ ዞን ነዋሪዎች በማለዳ ተገኝተው በጋራ ስፖርታዊ እንቅስቃሴ በማድረግ ለፓርቲያቸው ያላቸውን ድጋፍ ገልጸዋል። ብልጽግና አፍራሽ የፖለቲካ ባህልን በማረም ያለፈውን ታሪክ እያፈረሱ ከዜሮ የመጀመርን ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት አዲሱን የአራዳ ፓርክ መርቀዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የአራዳ ፓርክ አዲስ አበባን ለመለወጥ ያለንን ርዕይ በተግባር ያሳየንበት ...
የአዲሱ አራዳ ፓርክ ታሪክ ጥልቅ ለውጥ የታየበትና በዛሬው ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት ይፋ የተደረገ ታላቅ ፕሮጀክት ነው። ቀደም ሲል ተዘንግቶ፣ ለአደጋ የተጋለጡ ቤቶች የነበረው ይህ 40 ሄክታር ...