በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ቴፒ ከተማ የብልፅግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ አስተባባሪነት “ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር” በሚል መሪ ቃል፣ የፓርቲውን የምርጫ ምልክት ማስተዋወቅ እና የምርጫ ቅስቀሳ መድረክ በደመቀ ሁኔታ ...
በዲላ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ የሴቶች ክንፍ አባላትና ደጋፊዎች፣ የፓርቲውን የድል ጉዞ ለማብሰርና የ7ኛውን አገራዊ ምርጫ ግብ ለማሳካት የሚያስችል ሰፊ የድጋፍና የቅስቀሳ መርሃ-ግብር በዛሬው ዕለት አካሂደዋል። የቅስቀሳ ...
"ባንዳነት ማለት ሀገርን ለራስ ጥቅም በመሸጥ የሚከናነቡት የውርደት ካባ ነው" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
“ኢትዮጲያን ወደ ተምሳሌት ሀገር” በሚል መሪ ቃል የተጀመረዉ የብልፅግና ፓርቲ የ"ምረጡኝ" የቅስቀሳ መርሃ-ግብር በምዕራብ አርሲ፣ በምስራቅ ሸዋ፣ በደቡብ ምዕራብ ሸዋ እና በቡኖ በደሌ ዞኖች በደመቀ ሁኔታ ተካሂዷል። በምዕራብ ...