በአፋር ክልል አዉሲ ረሱ ዞን የአይሳኢታ እና ዱብቲ ከተማ ነዋሪዎች፣ ሀገራችንን ወደ መረጋጋት ያሸጋገረውን የለውጥ ጉዞ 8ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ የድጋፍ ሰልፍ አካሂደዋል። በድጋፍ ሰልፉ ላይ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች ...
ኢትዮጵያ ከኳታር ጋር ለሕዝቦች የጋራ ተጠቃሚነትና ለቀጣናዊ መረጋጋት በቁርጠኝነት መስራቷን ትቀጥላለች ሲሉ የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለፁ፡፡ አቶ አደም በኢትዮጵያ የኳታር አምባሳደር ሰአድ ሙባረክ አል-ናይሚ ...
መጋቢት 24 ኢትዮጵያን ወደ ከፍታ ለማሸጋገር የለውጥ ንጋት የፈነጠቀበት ታላቅ ዕለት ነው ሲሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ተናገሩ። በለውጡ የተገኙ ድሎችና ስኬቶችን ለማስቀጠል ያለመ ታላቅ ...
ከሁሉም ቀድማ በዓለም ሥልጣኔ የመገለጥ ከፍታ የነበራት ሀገራችን ኢትዮጵያ በድህነትና ኋላቀርነት ስሟ መነሳቱ ሊያበቃ ይገባል የሚል ቁጭት የሰነቀዉን የለውጥ መንግሥት እስካሁን አያሌ የሪፎርም ሥራዎች በመሥራት ዝላይ እና ...