የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት
የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት
የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ
ወቅታዊ ዜናዎች
በማምረት ክብራችንንና ነፃነታችንን በማስከበር ዕድገትን ማምጣት ይጠበቅብናል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
ኢትዮጵያዊያን በማምረት ክብራችንንና ነፃነታችንን በማስከበር ዕድገትን ማምጣት ይጠበቅብናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሚያዝያ 25 እስከ 30 ቀን 2018 ዓ.ም የሚቆየውን የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ኤክስፖ መርቀው ከፍተዋል። ለአራተኛ [...]
አራተኛዉ የ'ኢትዮጵያ ታምርት' ኤክስፖ 2018 ኤክስፖ ተከፈተ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢትዮጵያን የአምራች ዘርፍ ለማስፋፋት የሚደረገውን ጥረት የሚያጠናክረውን አራተኛውን 'ኢትዮጵያ ታምርት' ኤክስፖ 2018 ዛሬ በይፋ መርቀው ከፍተዋል። ኤክስፖው እስካሁን ያሳያቸው እና የተመዘገቡ ዋና ዋና ስኬቶች፦ - የአምራች ዘርፉ ግብዓት [...]
በሶማሌ ክልል በለውጡ ዓመታት የህዝቡን ተጠቃሚነት ያረጋገጡ የልማት ሥራዎች ተከናውነዋል
በሶማሌ ክልል በለውጡ ዓመታት የህዝቡን ተጠቃሚነት ያረጋገጡ የልማት ሥራዎች መከናወናቸውን በብልጽግና ፓርቲ የሶማሌ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የፖለቲካ እና የአቅም ግንባታ ዘርፍ ሃላፊ አቶ አብዱራህማን አህመድ ተናገሩ። የብልፅግና ፓርቲ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የምረጡኝ ቅስቀሳ መርሃግብር በሶማሌ ክልል [...]
በደሴ ከተማ አስተዳደር "ብልጽግና ለሴቶች ሁለንተናዊ ተሰትፎና ተጠቃሚነት" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ የብልፅግና ፓርቲ የአደባባይ የምርጫ ቅስቀሳ ተካሂዷል
በደሴ ከተማ አስተዳደር "ብልጽግና ለሴቶች ሁለንተናዊ ተሰትፎና ተጠቃሚነት" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ የብልፅግና ፓርቲ የአደባባይ የምርጫ ቅስቀሳ ተካሂዷል። የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባልና የደሴ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ እጩ ተወዳዳሪ ክብርት ዶ/ር ማኅተመ ኃይሌ በሰልፉ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ባለፉት [...]
የአራት ዓመታት ተከታታይ ጥረት እና የሚጨበጥ ውጤት!
በዘንድሮው “ኢትዮጵያ ታምርት” ኤክስፖ ላይ የሀገራዊ ርዕያችንን ተጨባጭ ስኬት መመልከት ትልቅ ክብር ነው። ውጤት ተኮር አመራራችን ከዚህ ቀደም ታይቶ በማይታወቅ የኢንዱስትሪ መስፋፋት ተንጸባርቋል። ይኸውም የአምራች ኢንዱስትሪዎችን አማካይ የማምረት አቅም ከ47 በመቶ ወደ 67 በመቶ ከፍ በማድረግ፣ ባለፉት [...]
አራዳ ፓርክ
ይህ በአዲስ አበባ እምብርት የሚገኝ የከተማ ውስጥ ድንቅ የሕዝብ መገልገያ ማዕከል ሲሆን በሁሉም እድሜ እና ማኅበራዊ ሁኔታ ያሉ ሰዎች በጋራ የሚሰበሰቡበት፣ የሚዝናኑበት፣ ጽዱ እና ደማቅ አድርገው በመጠበቅም የሚኮሩበት ስፍራ ነው። 40 ሄክታር ላይ ካረፈው ፓርክ 15 ሄክታሩ በለምለም አረንጓዴ መስክ [...]
7ኛውን ሀገራዊ ምርጫ በማስመልከት በዲላ ከተማ የብልፅግና ፓርቲ ደማቅ የምርጫ ቅስቀሳ ተካሄደ
የብልጽግና ፓርቲ በዲላ ከተማ ''ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር" በሚል መሪ ቃል የ7ኛውን አገራዊ ምርጫ በሰልፍ የታጀበ ደማቅ ቅስቀሳ ተደርጓል። በተካሄደው በዚህ የሰልፍ ቅስቀሳ ፓርቲው ባለፉት ዓመታት ያስመዘገባቸውን ስኬቶችና ለወደፊት የያዛቸውን የቀጣይ የልማት ዕቅዶች ለህዝብ ይፋ አድርጓል። [...]
በቄለም ወለጋ ዞን ደምቢ ዶሎ ከተማ ሴቶችን ያሳተፈ የምረጡኝ ቅስቀሳ ዘመቻ በድምቀት ተካሄደ
ኢትዮጵያ ወደ ተምሳሌታዊት ሀገር! በደምቢ ዶሎ ከተማ ለብልጽግና ፓርቲ ያላቸውን ድጋፍ ለመግለጽ በአደባባይ የወጡ እናቶችና እህቶች፤ "ቀጣይነቱ ለተረጋገጠ ተሳትፎና ተጠቃሚነታችን ምርጫችን ብልጽግና ነው!" የሚል ጠንካራ መልዕክት አስተላልፈዋል። የብልጽግና ፓርቲ የሴቶችን ሁለንተናዊ ተሳትፎና ተጠቃሚነት [...]
ብልጽግና ፓርቲ ለሴቶችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት በትኩረት እየሰራ እንደሚገኝ ተገለፀ
በድሬዳዋ አስተዳደር በሴቶች የተዘጋጀ የብልፅግና ፓርቲ የአደባባይ የምርጫ ቅስቀሳ ተካሄደ። ባለፉት የለውጥ ዓመታት ሴቶች በፖለቲካው ውሳኔ ሰጪነት ላይ ያላቸው ተሳትፎ ወደ ላቀ ደረጃ እንዲሸጋገር የተደረገ ሲሆን፣ በኢኮኖሚው ዘርፍም በንግድ፣ በግብርና፣ በአገልግሎትና በፈጠራ ሥራዎች ላይ ተጠቃሚነታቸው [...]
መጣጥፎች
የብልፅግና አዲሱ መንገድ፡ የመደመር ርዕዮት
ኢትዮጵያ፥ የፖለቲካ ጉዟችን ረጅም ታሪክ ውስጥ የሌሎችን ሀገራት ርዕዮተ ዓለም በመቅዳትና ያንኑ ገቢራዊ ለማድረግ ብዙ ጊዜዋን አሳልፋለች። ከሌሎች ሀገራት የተቀዳውን ርዕዮት ለማስከበር ስንል ያገኘነው ውጤት ድህነት፣ ቂምና ቁርሾ፣ መፈራረስ፣ መካረር፣ ጽንፈኝነት እና ውድ የሕይወት መስዋዕትነት መክፈል [...]
"በወንድማማችነት እሴት ላይ የቆመ ህብረ ብሔራዊ አንድነት መገንባት "
በኢትዮጵያ የወንድማማችነት እሴትን ለማጎልበት ፓርቲያችን የመደመር መንገድን ይከተላል፡፡ ፓርቲያችን ብልፅግና የመደመር እሳቤዎችን አንድ በአንድ እየተገበሩ በመሄድም የወንድማማችነት መንፈስን ከተኛበት የሚቀሰቅስ ፓርቲ ነው። "የብሔሮችን ጥያቄ ያከበደው የወንድማማችነት መቅለል ነው"ብሎ የሚያምነው ፓርቲያችን [...]
ከብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ
የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከሚያዝያ 17 እስከ 18/ 2017 ዓም መደበኛ ስብሰባውን በአዲስ አበባ አካሂዷል፡፡ በዚህ ስብሰባም የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊና ዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች በዝርዝር ተመልክቷል፡፡ ኢትዮጵያ በ2018 ከተስፋ ወደሚጨበጥ ብርሃን ለመሻገር፤ በ2023 የአፍሪካ [...]