የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት
የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት
የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ
ወቅታዊ ዜናዎች
በፓርቲው የተጀመሩ ኢኒሼቲቮች ለሀገራዊ ሁለንተናዊ ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ናቸው- አቶ አደም ፋራህ
የብልፅግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት 3ኛ ሩብ ዓመት ድጋፋዊ ሱፐርቪዥን ግምገማ መድረክ ተካሂዷል። በፓርቲው ዋና ጽ/ቤት በተካሄደው መድረክ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የተጀመሩ የልማት ኢኒሼቲቮች አፈጻጸም፣ ኢኮኖሚያዊ ሉዐላዊነትን ለማረጋገጥ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት እና የ7ኛው ጠቅላላ [...]
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአፍሪካ ፎርዋርድ ጉባኤ ተሳትፎ - በምስል #PMOEthiopia
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአፍሪካ ፎርዋርድ ጉባኤ ተሳትፎ - በምስል #PMOEthiopia
ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ኢንዱስትሪ ልማት እና የኃይል ሽግግር ያላትን የላቀ ሚና አጠናክራ ትቀጥላለች - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ኢንዱስትሪ ልማት እና የኃይል ሽግግር ያላትን የላቀ ሚና መጫወቷን አጠናክራ እንደምትቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት በፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ እና በፕሬዝዳንት [...]
የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ በቦረና ዞን ያቤሎ ከተማ በደመቀ ሁኔታ ተካሄደ
“ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር!” በሚል መሪ ቃል የብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ በቦረና ዞን ያቤሎ ከተማ በደመቀ ሁኔታ ተካሂዷል። በመድረኩ ላይ በምክትል ፕሬዝዳንት ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ ክቡር አቶ ሳዳት ነሻ፣ ባስተላለፉት መልእክት ብልፅግና ፓርቲ የህዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ [...]
ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት እና ሰባተኛውን ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ በማስመልከት በሳጃ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ የድጋፍ ሰልፍ አካሄደ
ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት እና ሰባተኛውን ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ በማስመልከት በሳጃ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ የድጋፍ ሰልፍ አካሂዷል። በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 8ኛ ዓመት እና ሰባተኛውን ሀገራዊ ጠቅላላ ምርጫ በማስመልከት በየም ዞን ሳጃ ከተማ [...]
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የጌዴኦና ኮሬ ዞኖች ሴቶች ክንፍ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የምረጡኝ ቅስቀሳና ሴት እጩዎችን የማስተዋወቅ መርሃ ግብር አካሄደ
የሴቶች ክንፍ አባላት የብልጽግና ፓርቲ ምልክትና የተለያዩ መፈክሮችን በማሰማት በቀጣይ በሚከናወኑ ሀገራዊ ተልዕኮዎች ላይ ሴቶች በንቃት እንደሚሳተፉና ለውጤታማነት የድርሻቸውን እንደሚወጡ ገልፀዋል። "ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር" በሚል መሪ ቃል ለሚካሄደው 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ የጌዴኦ ዞን [...]
ሳምንታዊ መልዕክት “ሚዲያ የሀገር መንፈስ ነው!”
ዓለምአቀፍ የሚዲያ ቀንን ምክንያት በማድረግ “የሚዲያ እመርታ ለትርክት ግንባታ” በሚል መሪ ቃል በተከታታይ ሳምንታት ሲካሄዱ የቆዩ ሚዲያ ላይ ያተኮሩ መድረኮች በዘርፉ የታዩት ስኬቶችንና በቀጣይ የሚጠበቁ ቁልፍ ተግባራትን በማመላከት በስኬት ተጠናቀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዐቢይ [...]
በምዕራብ ጎጃም ዞን በፍኖተ ሰላም ከተማ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የብልጽግና ፓርቲ ዞናዊ የምርጫ ምልክትና እጩ ትውውቅ ፣የምርጫ ቅስቀሳ እና ደማቅ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል
ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር! በምዕራብ ጎጃም ዞን በፍኖተ ሰላም ከተማ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የብልጽግና ፓርቲ ዞናዊ የምርጫ ምልክትና እጩ ትውውቅ ፣የምርጫ ቅስቀሳ እና ደማቅ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል። በድጋፍ ሰልፉ የክልል፣የዞን፣የፍኖተሰላም ከተማና የጃቢ ጠህናን ወረዳ አመራሮችና [...]
ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሃገር!: የብልጽግና ፓርቲ የምረጡኝ ቅስቀሳ በሶማሊ ክልል
ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር! የብልጽግና ፓርቲ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ መነሻ በማድረግ "ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር!" በሚል መሪ ቃል በሶማሊ ክልል የተለያዩ ዞኖችና ወረዳዎች እያካሄደ ያለው የምርጫ ቅስቀሳ በከፍተኛ መነሳሳት ቀጥሎ ውሏል። ብልጽግናን ይምረጡ! የምርጫ ምልክታችን የስንዴ [...]
መጣጥፎች
የብልፅግና አዲሱ መንገድ፡ የመደመር ርዕዮት
ኢትዮጵያ፥ የፖለቲካ ጉዟችን ረጅም ታሪክ ውስጥ የሌሎችን ሀገራት ርዕዮተ ዓለም በመቅዳትና ያንኑ ገቢራዊ ለማድረግ ብዙ ጊዜዋን አሳልፋለች። ከሌሎች ሀገራት የተቀዳውን ርዕዮት ለማስከበር ስንል ያገኘነው ውጤት ድህነት፣ ቂምና ቁርሾ፣ መፈራረስ፣ መካረር፣ ጽንፈኝነት እና ውድ የሕይወት መስዋዕትነት መክፈል [...]
"በወንድማማችነት እሴት ላይ የቆመ ህብረ ብሔራዊ አንድነት መገንባት "
በኢትዮጵያ የወንድማማችነት እሴትን ለማጎልበት ፓርቲያችን የመደመር መንገድን ይከተላል፡፡ ፓርቲያችን ብልፅግና የመደመር እሳቤዎችን አንድ በአንድ እየተገበሩ በመሄድም የወንድማማችነት መንፈስን ከተኛበት የሚቀሰቅስ ፓርቲ ነው። "የብሔሮችን ጥያቄ ያከበደው የወንድማማችነት መቅለል ነው"ብሎ የሚያምነው ፓርቲያችን [...]
ከብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ
የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከሚያዝያ 17 እስከ 18/ 2017 ዓም መደበኛ ስብሰባውን በአዲስ አበባ አካሂዷል፡፡ በዚህ ስብሰባም የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊና ዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች በዝርዝር ተመልክቷል፡፡ ኢትዮጵያ በ2018 ከተስፋ ወደሚጨበጥ ብርሃን ለመሻገር፤ በ2023 የአፍሪካ [...]