አጫጭር መልዕክቶች
አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ብቻ ሳትሆን የአፍሪካም ዋና ከተማ፣ ከ150 በላይ ኤምባሲዎች ያሉባት፣ እንደ አፍሪካ ኅብረትና በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዓይነት ታላላቅ ዓለም አቀፍ ተቋማት መቀመጫ ናት- የመደመር መንግሥት መጽሐፍ ገጽ 239
አዲስ አበባ የኢትዮጵያ ብቻ ሳትሆን የአፍሪካም ዋና ከተማ፣ ከ150 በላይ ኤምባሲዎች ያሉባት፣ እንደ አፍሪካ ኅብረትና በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዓይነት ታላላቅ ዓለም አቀፍ ተቋማት መቀመጫ ናት። የመደመር መንግሥት መጽሐፍ ገጽ 239
ብልፅግና ፓርቲ የኢትዮጵያን የተጽዕኖ አድማስ ለማስፋትና የሕዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትጋት ይሠራል- አቶ አደም ፋራህ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ
ብልፅግና ፓርቲ የኢትዮጵያን የተጽዕኖ አድማስ ለማስፋትና የሕዝብን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በትጋት ይሠራል፡፡ አቶ አደም ፋራህ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ
"7ኛዉ ጠቅላላ ምርጫ የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ አሸናፊነት የምናረጋግጥበት እንዲሆን መላዉ የብልፅግና አመራር እና አባላት በሃሳብ የበላይነት፣ በህግ አግባብነት፣ በፅናት እና በቁርጠኝነት ሀላፊነታችሁን እንድትወጡ አደራ እላለሁ" ክቡር አቶ አደም ፋራህ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ
"7ኛዉ ጠቅላላ ምርጫ የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ አሸናፊነት የምናረጋግጥበት እንዲሆን መላዉ የብልፅግና አመራር እና አባላት በሃሳብ የበላይነት፣ በህግ አግባብነት፣ በፅናት እና በቁርጠኝነት ሀላፊነታችሁን እንድትወጡ አደራ እላለሁ" ክቡር አቶ አደም ፋራህ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ
የብልፅግና ፓርቲ የ7ኛዉ ጠቅላላ ምርጫ መወዳደሪያ ምልክት ምንን ይወክላል?
የብልፅግና ፓርቲ የ7ኛዉ ጠቅላላ ምርጫ መወዳደሪያ ምልክት ምንን ይወክላል?
ኢትዮጵያ 39ኛዉን የአፍሪካ ህብረት ጉባዔን ለማስተናገድ ዝግጁ ናት- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር)
በዚህ ሳምንት ውዷ ሀገራችን በአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ ለመታደም የሚመጡ እህት ወንድም አፍሪካዊያንን ለመቀበል ልቧን ከፍታ-እጆቿን ዘርግታ ትቀበላለች። እነዚህ ወዳጆቻችን የሰንደቃችንን ቀለማት የሚጋሩ፣ ኢትዮጵያን እንደነፃነት ቀንዲል የሚመለከቱ ብሎም ሀገራችን የአኅጉሩ የፖለቲካ ርዕይ የማዕዘን ድንጋይ [...]
ጥቂት ተኝቶ ብዙ የሚሠራ ትውልድ በመገንባት ለልጆቻችን የተሻለ ነገን እናውርስ - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
ጥቂት ተኝቶ ብዙ የሚሠራ ትውልድ በመገንባት ለልጆቻችን የተሻለ ነገን እናውርስ - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)