አጫጭር መልዕክቶች
በብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቅ/ፅ/ቤት የ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የማኒፌስቶ እና የምርጫ ምልክት ማስተዋወቂያ መርሃ ግብር መካሄድ ጀምሯል
በመርሃ ግብሩ የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ አባልና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር የተከበሩ አቶ ጥላሁን ከበደ፣ የብልጽግና ፓርቲ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ገ/መስቀል ጫላ፣ የክልሉ የፓርቲና መንግስት ከፍተኛ አመራሮች፣ የፓርቲው አባላትና ደጋፊዎች [...]
“ፕሬዝዳንት ረጅብ ጣይፕ ኤርዶዋን፤ መቼም ቢሆን እንደ እንግዳ ሳይሆን እንደ ልብ ወዳጅ ሀገሬ ለእርስዎ የምታደርገውን ደማቅ አቀባበል ከእርስዎ ጋር ለመካፈል በመቻሌ ክብር ይሰማኛል። በሀገሬ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘውን ቡና በጋራ እየቀመስን የተለያዩ ጉዳዮችን በመወያየት በሰፋፊ እድሎቻችን እና ትብብሮቻችን የተመሠረቱ ተጨባጭ ዘላቂ ልማቶችን መቀየስ እንችላለን።” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ/ር)
“ፕሬዝዳንት ረጅብ ጣይፕ ኤርዶዋን፤ መቼም ቢሆን እንደ እንግዳ ሳይሆን እንደ ልብ ወዳጅ ሀገሬ ለእርስዎ የምታደርገውን ደማቅ አቀባበል ከእርስዎ ጋር ለመካፈል በመቻሌ ክብር ይሰማኛል። በሀገሬ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገኘውን ቡና በጋራ እየቀመስን የተለያዩ ጉዳዮችን በመወያየት በሰፋፊ እድሎቻችን እና ትብብሮቻችን [...]
"ክቡር ፕሬዝዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን ወደ ምድረ ቀደምቷ ሀገር ኢትዮጵያ እንኳን በደህና መጡ ለማለት እወዳለሁ" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
"ክቡር ፕሬዝዳንት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን ወደ ምድረ ቀደምቷ ሀገር ኢትዮጵያ እንኳን በደህና መጡ ለማለት እወዳለሁ" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
“ሉዓላዊነት ማለት የራሳችን ትርክት ባለቤት መሆን ማለት ነው።” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ከተናገሩት
“ሉዓላዊነት ማለት የራሳችን ትርክት ባለቤት መሆን ማለት ነው።” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ከተናገሩት
"የአፍሪካን ንቁ እና የፈጠራ ችሎታ ያለው ህዝብ ከአውሮፓ ልምድ፣ ቴክኖሎጂ እና ካፒታል ጋር በማጣመር፣ ለሁለቱም አህጉራት ብልጽግናን የሚያመጡ መፍትሄዎችን መገንባት እንችላለን።" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ2ኛው የጣሊያን አፍሪካ ጉባኤ መክፈቻ ላይ ከተናገሩት
"የአፍሪካን ንቁ እና የፈጠራ ችሎታ ያለው ህዝብ ከአውሮፓ ልምድ፣ ቴክኖሎጂ እና ካፒታል ጋር በማጣመር፣ ለሁለቱም አህጉራት ብልጽግናን የሚያመጡ መፍትሄዎችን መገንባት እንችላለን።" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ2ኛው የጣሊያን አፍሪካ ጉባኤ መክፈቻ ላይ ከተናገሩት
አሁን በመካሄድ ላይ! በኢትዮጵያ እና ጣሊያን በትብብር የተዘጋጀው ሁለተኛው የአፍሪካ-ጣሊያን ጉባዔ
አሁን በመካሄድ ላይ! በኢትዮጵያ እና ጣሊያን በትብብር የተዘጋጀው ሁለተኛው የጣሊያን-አፍሪካ ጉባዔ።